የኔቶ ሀገራት የትንኮሳ ፖሊሲዎች ሩሲያ ተመጣጣኝ ወታደራዊ-ቴክኒካዊ እርምጃዎችን እንድትወስድ እያስገደዳት ነው - የሩሲያ ምክትል ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየኔቶ ሀገራት የትንኮሳ ፖሊሲዎች ሩሲያ ተመጣጣኝ ወታደራዊ-ቴክኒካዊ እርምጃዎችን እንድትወስድ እያስገደዳት ነው - የሩሲያ ምክትል ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር
የኔቶ ሀገራት የትንኮሳ ፖሊሲዎች ሩሲያ ተመጣጣኝ ወታደራዊ-ቴክኒካዊ እርምጃዎችን እንድትወስድ እያስገደዳት ነው - የሩሲያ ምክትል ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር - Sputnik አፍሪካ, 1920, 22.10.2025
ሰብስክራይብ

የኔቶ ሀገራት የትንኮሳ ፖሊሲዎች ሩሲያ ተመጣጣኝ ወታደራዊ-ቴክኒካዊ እርምጃዎችን እንድትወስድ እያስገደዳት ነው - የሩሲያ ምክትል ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር

የሰርጌ ሪያብኮቭ ተጨማሪ መግለጫዎች፦

◻ አሁን ያለውን ወታደራዊ-ፖለቲካዊ ሁኔታ ከግምት ውስጥ ሳያስግቡ የኒውክሌር ጦር መሳሪያ መፍታት ጥሪ ማድረግ በፍፁም ከእውነታ የራቀ ነው፡፡

◻ ሞስኮ ደህንነቷን ለማረጋገጥ አስፈላጊው አቅም ቢኖራትም፤ ከዩናይትድ ስቴትስ ጋር ወደ የጦር መሣሪያ ውድድር አትገባም፡፡

◻ በአሁኑ ጊዜ በሞስኮ እና በዋሽንግተን መካከል በኒውክሌር አለማስፋፋት ጉዳዮች ላይ ምንም አይነት ውይይት የመካሄድ እድል የለም፡፡

◻ አሜሪካ የስታርት ስምምነትን በተመለከተ ሩሲያ ያቀረበችውን ሃሳብ ውድቅ ብታደርግ፤ ሩሲያ ደህንነቷን ማረጋገጥ አይሳናትም።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0