https://amh.sputniknews.africa
አፍሪካ ዘላቂ ልማት እንድታሳካ ፖለቲካዊ ሉዓላዊነቷን ልታረጋግጥ ይገባል - ምሁር
አፍሪካ ዘላቂ ልማት እንድታሳካ ፖለቲካዊ ሉዓላዊነቷን ልታረጋግጥ ይገባል - ምሁር
Sputnik አፍሪካ
አፍሪካ ዘላቂ ልማት እንድታሳካ ፖለቲካዊ ሉዓላዊነቷን ልታረጋግጥ ይገባል - ምሁር አህጉሪቱ ወጥ የሆነ የእድገት አቅጣጫ ሊኖራት እንደሚገባም በአምቦ ዩኒቨርስቲ ተባባሪ ፕሮፌሰር ፍራፊስ ሃይሌ (ዶ/ር) ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ... 22.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-22T11:47+0300
2025-10-22T11:47+0300
2025-10-22T11:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/16/1966913_0:42:800:492_1920x0_80_0_0_bb60e1e958d74c6221fc1f38d56785f1.jpg
አፍሪካ ዘላቂ ልማት እንድታሳካ ፖለቲካዊ ሉዓላዊነቷን ልታረጋግጥ ይገባል - ምሁር አህጉሪቱ ወጥ የሆነ የእድገት አቅጣጫ ሊኖራት እንደሚገባም በአምቦ ዩኒቨርስቲ ተባባሪ ፕሮፌሰር ፍራፊስ ሃይሌ (ዶ/ር) ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ ገልፀዋል፡፡ “ፖለቲካዊ ሉዓላዊንት ካለን ኢኮኖሚያዊ ሉዓላዊነትን ማስጠበቅ እንችላለን። የሚጠበቅብን ያልተቆራረጠ፣ ዛሬ ተጀምሮ ነገ የማይቆም ቀጣይነት ያለው ኢንዱስትሪያዊ እድገት እንዲኖረን ማድረግ ነው። አረንጓዴ ቴክኖሎጂ፣ ሰርኩላር ኢኮኖሚ ላይ መሥራት ከቻልን ኢንዱስትሪና ኢኮኖሚያዊ ሉዓላዊነታችንን ማስጠበቅ የማንችልበት ምንም ምክንያት የለም። ይሄን እንደ ራዕይ መያዝ አለብን።”ሲያክሉም ኢኮኖሚን ዘርፈ ብዙ ማድረግ ከጥገኝነት የተላቀቀ ጠንካራ ኢኮኖሚን ለመገንባት እንደሚያስችል አንስተዋል፡፡ “ሌላኛው በተለይ ግብርና ላይ ጥገኛ ከመሆን ኢኮኖሚውን ወደ ማኑፋክቸሪንግ፣ ቴክኖሎጂ ሰፋ ማድረግ፤ ይሄ ሁሉ ደግሞ አንድ ላይ ሲደመር ከዓለም ገበያ መዋዠቅ ይጠብቀናል፤ የማይበገር ኢኮኖሚን ለመገንባት ያስችለናል” ብለዋል።በሰው ሠራሽ አስተውህሎት የበለፀገ ምሥል ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/16/1966913_45:0:756:533_1920x0_80_0_0_87a1374c6181b1176f58b7d6a47b8823.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
አፍሪካ ዘላቂ ልማት እንድታሳካ ፖለቲካዊ ሉዓላዊነቷን ልታረጋግጥ ይገባል - ምሁር
11:47 22.10.2025 (የተሻሻለ: 11:54 22.10.2025) አፍሪካ ዘላቂ ልማት እንድታሳካ ፖለቲካዊ ሉዓላዊነቷን ልታረጋግጥ ይገባል - ምሁር
አህጉሪቱ ወጥ የሆነ የእድገት አቅጣጫ ሊኖራት እንደሚገባም በአምቦ ዩኒቨርስቲ ተባባሪ ፕሮፌሰር ፍራፊስ ሃይሌ (ዶ/ር) ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ ገልፀዋል፡፡
“ፖለቲካዊ ሉዓላዊንት ካለን ኢኮኖሚያዊ ሉዓላዊነትን ማስጠበቅ እንችላለን። የሚጠበቅብን ያልተቆራረጠ፣ ዛሬ ተጀምሮ ነገ የማይቆም ቀጣይነት ያለው ኢንዱስትሪያዊ እድገት እንዲኖረን ማድረግ ነው። አረንጓዴ ቴክኖሎጂ፣ ሰርኩላር ኢኮኖሚ ላይ መሥራት ከቻልን ኢንዱስትሪና ኢኮኖሚያዊ ሉዓላዊነታችንን ማስጠበቅ የማንችልበት ምንም ምክንያት የለም። ይሄን እንደ ራዕይ መያዝ አለብን።”
ሲያክሉም ኢኮኖሚን ዘርፈ ብዙ ማድረግ ከጥገኝነት የተላቀቀ ጠንካራ ኢኮኖሚን ለመገንባት እንደሚያስችል አንስተዋል፡፡
“ሌላኛው በተለይ ግብርና ላይ ጥገኛ ከመሆን ኢኮኖሚውን ወደ ማኑፋክቸሪንግ፣ ቴክኖሎጂ ሰፋ ማድረግ፤ ይሄ ሁሉ ደግሞ አንድ ላይ ሲደመር ከዓለም ገበያ መዋዠቅ ይጠብቀናል፤ የማይበገር ኢኮኖሚን ለመገንባት ያስችለናል” ብለዋል።
በሰው ሠራሽ አስተውህሎት የበለፀገ ምሥል
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X