https://amh.sputniknews.africa
አፍሪካ ሰፊ የውኃ ሐብቷን ወደ ጠንካራ ብሉ ኢኮኖሚ መቀየር አለባት - የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽነር
አፍሪካ ሰፊ የውኃ ሐብቷን ወደ ጠንካራ ብሉ ኢኮኖሚ መቀየር አለባት - የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽነር
Sputnik አፍሪካ
አፍሪካ ሰፊ የውኃ ሐብቷን ወደ ጠንካራ ብሉ ኢኮኖሚ መቀየር አለባት - የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽነር አኅጉሪቱ የውኃ ሐብቷን በአግባቡ መጠቀም የሚያስችል ሥርዓት መዘርጋት እና ሕገ-ወጥ አሠራርን በቅንጅት መታገል እንዳለባት፤ የአፍሪካ ኅብረት የግብርና፣... 21.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-21T18:19+0300
2025-10-21T18:19+0300
2025-10-21T18:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/15/1963632_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_9ef8ad6f3e3070ef1ca08317f2dfd1ba.jpg
አፍሪካ ሰፊ የውኃ ሐብቷን ወደ ጠንካራ ብሉ ኢኮኖሚ መቀየር አለባት - የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽነር አኅጉሪቱ የውኃ ሐብቷን በአግባቡ መጠቀም የሚያስችል ሥርዓት መዘርጋት እና ሕገ-ወጥ አሠራርን በቅንጅት መታገል እንዳለባት፤ የአፍሪካ ኅብረት የግብርና፣ ገጠር ልማት፣ ብሉ ኢኮኖሚ እና ዘላቂ አካባቢ ኮሚሽነር ሞሰስ ቫላካቲ ተናግረዋል።"ካሉብን ተግዳሮቶች ውስጥ አንዱ እና ዋነኛው የሀገራት አቅም ውስንነት ነው። ሌላው ደግሞ ከሕገ-ወጥ ዓሣ ማጥመድ ጋር የተያያዘ ሲሆን፤ ይህም በባሕር ዳርቻው አካባቢ የሚገኙ ማኅበረሰቦችን እየጎዳ ነው" ብለዋል፡፡ ኮሚሽነሩ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ፤ የውኃ አካላት ብክለት የዘርፉ ቁልፍ ራስ ምታት መሆኑንም አንስተዋል። የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን የግብርና፣ የገጠር ልማት፣ የውኃ እና የአካባቢ ልዩ የቴክኒክ ኮሚቴ ስብሰባ በመዲናዋ እየተካሄደ ነው። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
አፍሪካ ሰፊ የውኃ ሐብቷን ወደ ጠንካራ ብሉ ኢኮኖሚ መቀየር አለባት - የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽነር
Sputnik አፍሪካ
አፍሪካ ሰፊ የውኃ ሐብቷን ወደ ጠንካራ ብሉ ኢኮኖሚ መቀየር አለባት - የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽነር
2025-10-21T18:19+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/15/1963632_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_ae8143493b7b83e880da36622e45e085.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
አፍሪካ ሰፊ የውኃ ሐብቷን ወደ ጠንካራ ብሉ ኢኮኖሚ መቀየር አለባት - የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽነር
18:19 21.10.2025 (የተሻሻለ: 18:24 21.10.2025) አፍሪካ ሰፊ የውኃ ሐብቷን ወደ ጠንካራ ብሉ ኢኮኖሚ መቀየር አለባት - የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽነር
አኅጉሪቱ የውኃ ሐብቷን በአግባቡ መጠቀም የሚያስችል ሥርዓት መዘርጋት እና ሕገ-ወጥ አሠራርን በቅንጅት መታገል እንዳለባት፤ የአፍሪካ ኅብረት የግብርና፣ ገጠር ልማት፣ ብሉ ኢኮኖሚ እና ዘላቂ አካባቢ ኮሚሽነር ሞሰስ ቫላካቲ ተናግረዋል።
"ካሉብን ተግዳሮቶች ውስጥ አንዱ እና ዋነኛው የሀገራት አቅም ውስንነት ነው። ሌላው ደግሞ ከሕገ-ወጥ ዓሣ ማጥመድ ጋር የተያያዘ ሲሆን፤ ይህም በባሕር ዳርቻው አካባቢ የሚገኙ ማኅበረሰቦችን እየጎዳ ነው" ብለዋል፡፡
ኮሚሽነሩ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ፤ የውኃ አካላት ብክለት የዘርፉ ቁልፍ ራስ ምታት መሆኑንም አንስተዋል። የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን የግብርና፣ የገጠር ልማት፣ የውኃ እና የአካባቢ ልዩ የቴክኒክ ኮሚቴ ስብሰባ በመዲናዋ እየተካሄደ ነው።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X