https://amh.sputniknews.africa
አዲሱ የማዳጋስካር ፕሬዝዳንት የሩሲያን አምባሳደር ተቀብለው አነጋገሩ
አዲሱ የማዳጋስካር ፕሬዝዳንት የሩሲያን አምባሳደር ተቀብለው አነጋገሩ
Sputnik አፍሪካ
አዲሱ የማዳጋስካር ፕሬዝዳንት የሩሲያን አምባሳደር ተቀብለው አነጋገሩ ሚካኤል ራንድሪያኒሪና እና አንድሬ አንድሬየቭ በሽግግር ወቅት በሩሲያ እና በማዳጋስካር መካከል ስለሚኖረው ወዳጃዊ ትብብር ተወያይተዋል።ጥቅምት 7 ሥልጣን ከያዙ ወዲህ ከስፑትኒክ... 21.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-21T16:04+0300
2025-10-21T16:04+0300
2025-10-21T16:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/15/1962530_0:0:800:450_1920x0_80_0_0_09b3749395486c91c358732e8c309296.jpg
አዲሱ የማዳጋስካር ፕሬዝዳንት የሩሲያን አምባሳደር ተቀብለው አነጋገሩ ሚካኤል ራንድሪያኒሪና እና አንድሬ አንድሬየቭ በሽግግር ወቅት በሩሲያ እና በማዳጋስካር መካከል ስለሚኖረው ወዳጃዊ ትብብር ተወያይተዋል።ጥቅምት 7 ሥልጣን ከያዙ ወዲህ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር ባደረጉት የመጀመሪያ ቃለ ምልልስ አዲሱ ፕሬዝዳንት ከዚህ ቀደሙ አካሄድ "ሙሉ በሙሉ ፍቺ መፈፀም እንደሚገባ" አስታውቀዋል።"የምናደርገው ከእኛ ጋር በጋራ ተጠቃሚነት ላይ የሚሠሩ አጋሮችን መፈለግ ነው" ሲሉም ገልፀዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/15/1962530_100:0:700:450_1920x0_80_0_0_fd8d8535ff0b3fdb0f492bf4e5f6e6bb.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
አዲሱ የማዳጋስካር ፕሬዝዳንት የሩሲያን አምባሳደር ተቀብለው አነጋገሩ
16:04 21.10.2025 (የተሻሻለ: 16:14 21.10.2025) አዲሱ የማዳጋስካር ፕሬዝዳንት የሩሲያን አምባሳደር ተቀብለው አነጋገሩ
ሚካኤል ራንድሪያኒሪና እና አንድሬ አንድሬየቭ በሽግግር ወቅት በሩሲያ እና በማዳጋስካር መካከል ስለሚኖረው ወዳጃዊ ትብብር ተወያይተዋል።
ጥቅምት 7 ሥልጣን ከያዙ ወዲህ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር ባደረጉት የመጀመሪያ ቃለ ምልልስ አዲሱ ፕሬዝዳንት ከዚህ ቀደሙ አካሄድ "ሙሉ በሙሉ ፍቺ መፈፀም እንደሚገባ" አስታውቀዋል።
"የምናደርገው ከእኛ ጋር በጋራ ተጠቃሚነት ላይ የሚሠሩ አጋሮችን መፈለግ ነው" ሲሉም ገልፀዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X