https://amh.sputniknews.africa
ኢትዮጵያ ለቻይና መንግሥት የምትከፍለውን የ5.38 ቢሊዮን ዶላር ዕዳ በከፊል ወደ ቻይና ገንዘብ (ዩዋን) ለመቀየር ንግግር ጀመረች
ኢትዮጵያ ለቻይና መንግሥት የምትከፍለውን የ5.38 ቢሊዮን ዶላር ዕዳ በከፊል ወደ ቻይና ገንዘብ (ዩዋን) ለመቀየር ንግግር ጀመረች
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ ለቻይና መንግሥት የምትከፍለውን የ5.38 ቢሊዮን ዶላር ዕዳ በከፊል ወደ ቻይና ገንዘብ (ዩዋን) ለመቀየር ንግግር ጀመረችየኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ እዮብ ተካለኝ በቅርቡ በቤጂንግ ባደረጉት ጉብኝት ከቻይና ኤክስፖርት-ኢምፖርት ባንክ እና... 21.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-21T15:39+0300
2025-10-21T15:39+0300
2025-10-21T15:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/15/1962101_0:42:800:492_1920x0_80_0_0_e19bae9ed16975dabebff360479a302d.jpg
ኢትዮጵያ ለቻይና መንግሥት የምትከፍለውን የ5.38 ቢሊዮን ዶላር ዕዳ በከፊል ወደ ቻይና ገንዘብ (ዩዋን) ለመቀየር ንግግር ጀመረችየኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ እዮብ ተካለኝ በቅርቡ በቤጂንግ ባደረጉት ጉብኝት ከቻይና ኤክስፖርት-ኢምፖርት ባንክ እና ከቻይና ሕዝብ ባንክ ጋር በዚሀ ረገድ ውይይት መጀመራቸውን አስታውቀዋል። ኢትዮጵያ በዚህ ጥያቄዋ ቀደም ሲል ለተመጣጣኝ ክፍያ ወደ ዩዋን ፊታቸውን እያዞሩ ያሉትን እንደ ስሪላንካ፣ ሃንጋሪ እና ኬንያ ያሉ ሀገራትን ተቀላቅላለች፡፡ “ቻይና አሁን ለኛ በጣም አስፈላጊ አጋር ናት፤ የንግድና ኢንቨስትመንት መጠኑ እያደገ ነው፡፡ ስለዚህ የተወሰነ የመገበያያ ልውውጥ መኖሩ ምክንያታዊ ነው፡፡ በትክክልም ይህ በሂደት ያለ ነገር ነው፤ በይፋ ጠይቀናል እናም እየሠራንበት ነው” ሲሉ የብሔራዊ ባንክ ገዥው ከዓለም አቀፋ የገንዘብ ተቋም ዓመታዊ ስብሰባ ትይዩ በሰጡት ቃለ ምልልስ ተናግረዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/15/1962101_45:0:756:533_1920x0_80_0_0_d1e71a2494e5ea764b639e1b776b14e0.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኢትዮጵያ ለቻይና መንግሥት የምትከፍለውን የ5.38 ቢሊዮን ዶላር ዕዳ በከፊል ወደ ቻይና ገንዘብ (ዩዋን) ለመቀየር ንግግር ጀመረች
15:39 21.10.2025 (የተሻሻለ: 15:44 21.10.2025) ኢትዮጵያ ለቻይና መንግሥት የምትከፍለውን የ5.38 ቢሊዮን ዶላር ዕዳ በከፊል ወደ ቻይና ገንዘብ (ዩዋን) ለመቀየር ንግግር ጀመረች
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ እዮብ ተካለኝ በቅርቡ በቤጂንግ ባደረጉት ጉብኝት ከቻይና ኤክስፖርት-ኢምፖርት ባንክ እና ከቻይና ሕዝብ ባንክ ጋር በዚሀ ረገድ ውይይት መጀመራቸውን አስታውቀዋል።
ኢትዮጵያ በዚህ ጥያቄዋ ቀደም ሲል ለተመጣጣኝ ክፍያ ወደ ዩዋን ፊታቸውን እያዞሩ ያሉትን እንደ ስሪላንካ፣ ሃንጋሪ እና ኬንያ ያሉ ሀገራትን ተቀላቅላለች፡፡
“ቻይና አሁን ለኛ በጣም አስፈላጊ አጋር ናት፤ የንግድና ኢንቨስትመንት መጠኑ እያደገ ነው፡፡ ስለዚህ የተወሰነ የመገበያያ ልውውጥ መኖሩ ምክንያታዊ ነው፡፡ በትክክልም ይህ በሂደት ያለ ነገር ነው፤ በይፋ ጠይቀናል እናም እየሠራንበት ነው” ሲሉ የብሔራዊ ባንክ ገዥው ከዓለም አቀፋ የገንዘብ ተቋም ዓመታዊ ስብሰባ ትይዩ በሰጡት ቃለ ምልልስ ተናግረዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X