የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ስፑትኒክ በሀገሪቱ እያከናወነ ያለውን ሥራ አወደሱ

ሰብስክራይብ

የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ስፑትኒክ በሀገሪቱ እያከናወነ ያለውን ሥራ አወደሱ

“ከአዲሱ የትብብር መስኮች አንዱን ማለትም በሩሲያ እና በኢትዮጵያ ሚዲያ መካከል ያለውን ግንኙነት ተወያይተናል። ሚኒስቴሩ በከፍተኛ ደረጃ ተወዳጅነት እያገኘ ስለመጣው የስፑትኒክ ኤጀንሲ ሥራ በአድናቆት አንስተዋል። ተከታዮቹ እየጨመሩ ነው። ይህ በእርግጥ በጣም የሚያስደስት ነው፤ ምክንያቱም በዛሬው ዓለም እውነትን በተለያዩ ሀገራት ለታዳሚዎች ማድረስ በጣም ጠቃሚ ተግባር ነው" ሲሉ የሁለትዮሽ ውይይቱን ተከትሎ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ከኢትዮጵያ አቻቸው ጌዲዮን ጢሞቲዮስ ጋር በጋራ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ ተናግረዋል።

ስፑትኒክ ባለ ብዙ አገልግሎት የኤዲቶሪያል ማዕከሉን በአዲስ አበባ ባለፈው ዓመት የካቲት ወር መክፈቱ ይታወሳል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0