https://amh.sputniknews.africa
የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ስፑትኒክ በሀገሪቱ እያከናወነ ያለውን ሥራ አወደሱ
የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ስፑትኒክ በሀገሪቱ እያከናወነ ያለውን ሥራ አወደሱ
Sputnik አፍሪካ
የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ስፑትኒክ በሀገሪቱ እያከናወነ ያለውን ሥራ አወደሱ “ከአዲሱ የትብብር መስኮች አንዱን ማለትም በሩሲያ እና በኢትዮጵያ ሚዲያ መካከል ያለውን ግንኙነት ተወያይተናል። ሚኒስቴሩ በከፍተኛ ደረጃ ተወዳጅነት እያገኘ ስለመጣው... 21.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-21T13:38+0300
2025-10-21T13:38+0300
2025-10-21T14:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/15/1960289_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_11d93e9f73061efa5ae27ebe089de56e.jpg
የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ስፑትኒክ በሀገሪቱ እያከናወነ ያለውን ሥራ አወደሱ “ከአዲሱ የትብብር መስኮች አንዱን ማለትም በሩሲያ እና በኢትዮጵያ ሚዲያ መካከል ያለውን ግንኙነት ተወያይተናል። ሚኒስቴሩ በከፍተኛ ደረጃ ተወዳጅነት እያገኘ ስለመጣው የስፑትኒክ ኤጀንሲ ሥራ በአድናቆት አንስተዋል። ተከታዮቹ እየጨመሩ ነው። ይህ በእርግጥ በጣም የሚያስደስት ነው፤ ምክንያቱም በዛሬው ዓለም እውነትን በተለያዩ ሀገራት ለታዳሚዎች ማድረስ በጣም ጠቃሚ ተግባር ነው" ሲሉ የሁለትዮሽ ውይይቱን ተከትሎ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ከኢትዮጵያ አቻቸው ጌዲዮን ጢሞቲዮስ ጋር በጋራ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ ተናግረዋል።ስፑትኒክ ባለ ብዙ አገልግሎት የኤዲቶሪያል ማዕከሉን በአዲስ አበባ ባለፈው ዓመት የካቲት ወር መክፈቱ ይታወሳል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ስፑትኒክ በሀገሪቱ እያከናወነ ያለውን ሥራ አወደሱ
Sputnik አፍሪካ
የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ስፑትኒክ በሀገሪቱ እያከናወነ ያለውን ሥራ አወደሱ
2025-10-21T13:38+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/15/1960289_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_6e41b8a26d34ffe61ddf81eb38c626d6.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ስፑትኒክ በሀገሪቱ እያከናወነ ያለውን ሥራ አወደሱ
13:38 21.10.2025 (የተሻሻለ: 14:44 21.10.2025) የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ስፑትኒክ በሀገሪቱ እያከናወነ ያለውን ሥራ አወደሱ
“ከአዲሱ የትብብር መስኮች አንዱን ማለትም በሩሲያ እና በኢትዮጵያ ሚዲያ መካከል ያለውን ግንኙነት ተወያይተናል። ሚኒስቴሩ በከፍተኛ ደረጃ ተወዳጅነት እያገኘ ስለመጣው የስፑትኒክ ኤጀንሲ ሥራ በአድናቆት አንስተዋል። ተከታዮቹ እየጨመሩ ነው። ይህ በእርግጥ በጣም የሚያስደስት ነው፤ ምክንያቱም በዛሬው ዓለም እውነትን በተለያዩ ሀገራት ለታዳሚዎች ማድረስ በጣም ጠቃሚ ተግባር ነው" ሲሉ የሁለትዮሽ ውይይቱን ተከትሎ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ከኢትዮጵያ አቻቸው ጌዲዮን ጢሞቲዮስ ጋር በጋራ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ ተናግረዋል።
ስፑትኒክ ባለ ብዙ አገልግሎት የኤዲቶሪያል ማዕከሉን በአዲስ አበባ ባለፈው ዓመት የካቲት ወር መክፈቱ ይታወሳል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X