https://amh.sputniknews.africa
ኢትዮጵያ ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ የእዳ ጫና እና የአየር ንብረት ለውጥ ስጋት ላለባቸው ሀገራት የሚያደርገውን የፋይናንስ ድጋፍ መጠን እንዲያሳድግ ጠየቀች
ኢትዮጵያ ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ የእዳ ጫና እና የአየር ንብረት ለውጥ ስጋት ላለባቸው ሀገራት የሚያደርገውን የፋይናንስ ድጋፍ መጠን እንዲያሳድግ ጠየቀች
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ የእዳ ጫና እና የአየር ንብረት ለውጥ ስጋት ላለባቸው ሀገራት የሚያደርገውን የፋይናንስ ድጋፍ መጠን እንዲያሳድግ ጠየቀች ለአየር ንብረት ለውጥ ተጋላጭ የሆነችው ኢትዮጵያ ድርቅ፣ ጎርፍ እና የእዳ ጫና የልማት ጉዞዋን... 20.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-20T19:44+0300
2025-10-20T19:44+0300
2025-10-20T19:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/14/1952551_1:0:600:337_1920x0_80_0_0_d81a35f4ac96d5d9a2f284263b5521f6.jpg
ኢትዮጵያ ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ የእዳ ጫና እና የአየር ንብረት ለውጥ ስጋት ላለባቸው ሀገራት የሚያደርገውን የፋይናንስ ድጋፍ መጠን እንዲያሳድግ ጠየቀች ለአየር ንብረት ለውጥ ተጋላጭ የሆነችው ኢትዮጵያ ድርቅ፣ ጎርፍ እና የእዳ ጫና የልማት ጉዞዋን እየፈተነ እንደሚገኝ የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሽዴ በዋሽንግተን ለአየር ንብረት ተጋላጭ 20 ሀገራት ጥምረት (V20) የሚኒስትሮች ስብሰባ ላይ ተናግረዋል።"ኢትዮጵያ በአረንጓዴ አሻራ ፕሮግራም፣ የታዳሽ ኃይል በማስፋት እና የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችን በማስተዋወቅ ለአረንጓዴ እድገት ያላትን ቁርጠኝነት በተግባር አሳይታለች" ብለዋል።ከዓለም አጋሮች ጋር በመሆን ፍትሐዊ እና የማይበገር ዓለም አቀፍ የፋይናንስ ስርዓት ለመገንባት ዝግጁ ነን ሲሉ ማከላቸውንም የሀገር ውስጥ ሚዲያ ዘግቧል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/14/1952551_76:0:525:337_1920x0_80_0_0_5a313eb931f9be54d583b81a9bed4862.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኢትዮጵያ ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ የእዳ ጫና እና የአየር ንብረት ለውጥ ስጋት ላለባቸው ሀገራት የሚያደርገውን የፋይናንስ ድጋፍ መጠን እንዲያሳድግ ጠየቀች
19:44 20.10.2025 (የተሻሻለ: 19:54 20.10.2025) ኢትዮጵያ ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ የእዳ ጫና እና የአየር ንብረት ለውጥ ስጋት ላለባቸው ሀገራት የሚያደርገውን የፋይናንስ ድጋፍ መጠን እንዲያሳድግ ጠየቀች
ለአየር ንብረት ለውጥ ተጋላጭ የሆነችው ኢትዮጵያ ድርቅ፣ ጎርፍ እና የእዳ ጫና የልማት ጉዞዋን እየፈተነ እንደሚገኝ የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሽዴ በዋሽንግተን ለአየር ንብረት ተጋላጭ 20 ሀገራት ጥምረት (V20) የሚኒስትሮች ስብሰባ ላይ ተናግረዋል።
"ኢትዮጵያ በአረንጓዴ አሻራ ፕሮግራም፣ የታዳሽ ኃይል በማስፋት እና የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችን በማስተዋወቅ ለአረንጓዴ እድገት ያላትን ቁርጠኝነት በተግባር አሳይታለች" ብለዋል።
ከዓለም አጋሮች ጋር በመሆን ፍትሐዊ እና የማይበገር ዓለም አቀፍ የፋይናንስ ስርዓት ለመገንባት ዝግጁ ነን ሲሉ ማከላቸውንም የሀገር ውስጥ ሚዲያ ዘግቧል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X