https://amh.sputniknews.africa
የሩሲያ እስልምና እምነት ተከታዮች መንፈሳዊ ጉባኤ ኃላፊ በተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ዑመር ኢድሪስ ህልፈት የተሰማቸውን ሀዘን ገለፁ
የሩሲያ እስልምና እምነት ተከታዮች መንፈሳዊ ጉባኤ ኃላፊ በተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ዑመር ኢድሪስ ህልፈት የተሰማቸውን ሀዘን ገለፁ
Sputnik አፍሪካ
የሩሲያ እስልምና እምነት ተከታዮች መንፈሳዊ ጉባኤ ኃላፊ በተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ዑመር ኢድሪስ ህልፈት የተሰማቸውን ሀዘን ገለፁ“ሐጂ ዑመር ኢድሪስ ጥበበኛ፣ እውነተኛ አማኝ ሙስሊም፣ ራሳቸውን ለእስልምና መሠረታዊ አገልግሎቶች አሳለፈው የሰጡ እና ለእስልምና... 20.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-20T18:01+0300
2025-10-20T18:01+0300
2025-10-20T18:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/14/1949635_0:42:800:492_1920x0_80_0_0_e2e84b6581c5a62a1da3ff36f6ed8a42.jpg
የሩሲያ እስልምና እምነት ተከታዮች መንፈሳዊ ጉባኤ ኃላፊ በተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ዑመር ኢድሪስ ህልፈት የተሰማቸውን ሀዘን ገለፁ“ሐጂ ዑመር ኢድሪስ ጥበበኛ፣ እውነተኛ አማኝ ሙስሊም፣ ራሳቸውን ለእስልምና መሠረታዊ አገልግሎቶች አሳለፈው የሰጡ እና ለእስልምና ትምህርት እድገት የደከሙ ናቸው። ሁሉን ቻይ የሆነው አላህ ነፍሳቸውን ከወሰን የለሽ ፀጋው ስር እንዲያሳርፍ እንፀልያለን” ሲሉ የሞስኮ ሙፍቲ አልቢር ካዝራት ክርጋኖቭ፤ ለኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ባስተላለፉት መልዕክት ገልፀዋል።ተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ዑመር ኢድሪስ በአጋጠማቸው ድንገተኛ ሕመም ምክንያት እሁድ እለት በ94 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል። ሥርዓተ ቀብራቸው ዛሬ በአዲስ አበባ ተፈፅሟል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/14/1949635_45:0:756:533_1920x0_80_0_0_24265406567715efd47d9a4aa15cd69a.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የሩሲያ እስልምና እምነት ተከታዮች መንፈሳዊ ጉባኤ ኃላፊ በተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ዑመር ኢድሪስ ህልፈት የተሰማቸውን ሀዘን ገለፁ
18:01 20.10.2025 (የተሻሻለ: 18:04 20.10.2025) የሩሲያ እስልምና እምነት ተከታዮች መንፈሳዊ ጉባኤ ኃላፊ በተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ዑመር ኢድሪስ ህልፈት የተሰማቸውን ሀዘን ገለፁ
“ሐጂ ዑመር ኢድሪስ ጥበበኛ፣ እውነተኛ አማኝ ሙስሊም፣ ራሳቸውን ለእስልምና መሠረታዊ አገልግሎቶች አሳለፈው የሰጡ እና ለእስልምና ትምህርት እድገት የደከሙ ናቸው። ሁሉን ቻይ የሆነው አላህ ነፍሳቸውን ከወሰን የለሽ ፀጋው ስር እንዲያሳርፍ እንፀልያለን” ሲሉ የሞስኮ ሙፍቲ አልቢር ካዝራት ክርጋኖቭ፤ ለኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ባስተላለፉት መልዕክት ገልፀዋል።
ተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ዑመር ኢድሪስ በአጋጠማቸው ድንገተኛ ሕመም ምክንያት እሁድ እለት በ94 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል። ሥርዓተ ቀብራቸው ዛሬ በአዲስ አበባ ተፈፅሟል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X