ለፕሬዝዳንት ፑቲን እና ትራምፕ ግንኙነት ብዙ 'የቤት ሥራ' ይቀራል - የክሬምሊን ቃል አቀባይ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱለፕሬዝዳንት ፑቲን እና ትራምፕ ግንኙነት ብዙ 'የቤት ሥራ' ይቀራል - የክሬምሊን ቃል አቀባይ
ለፕሬዝዳንት ፑቲን እና ትራምፕ ግንኙነት ብዙ 'የቤት ሥራ' ይቀራል - የክሬምሊን ቃል አቀባይ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 20.10.2025
ሰብስክራይብ

ለፕሬዝዳንት ፑቲን እና ትራምፕ ግንኙነት ብዙ 'የቤት ሥራ' ይቀራል - የክሬምሊን ቃል አቀባይ

ዲሚትሪ ፔስኮቭ የሰጡት ቁልፍ መግለጫዎች፡-

▪ ሞስኮ መጪው የፑቲን-ትራምፕ ስብሰባ በሩሲያ-አሜሪካ የሁለትዮሽ ግንኙነቶች ላይ ለመወያየት መዋል አለበት ብላ ታምናለች፡፡

▪ ሞስኮ መጪው የሩሲያ-አሜሪካ የመሪዎች ስብሰባ ለዩክሬን ግጭት ሰላማዊ መፍትሄ ለማምጣት እድል ይፈጥራል ብላ ተስፋ ታደርጋለች፡፡

▪ በሩሲያ-አሜሪካ የመሪዎች ጉባኤ የዘለንስኪ ተሳትፎ ዙሪያ በአሁኑ ጊዜ ዝርዝር መረጃ የለም፡፡

▪ የሩሲያ-ዩክሬን ግጭትን በአሁናዊ የጦር ግንባር ላይ የማስቆም አስቻይነት በሞስኮ-ዋሽንግተን ግንኙነቶች በተደጋጋሚ ተነስቷል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0