https://amh.sputniknews.africa
የኢትዮጵያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽን የባቡር ዘርፍ ልኅቀት ማዕከል ሊገነባ ነው
የኢትዮጵያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽን የባቡር ዘርፍ ልኅቀት ማዕከል ሊገነባ ነው
Sputnik አፍሪካ
የኢትዮጵያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽን የባቡር ዘርፍ ልኅቀት ማዕከል ሊገነባ ነውቢሾፍቱ ከተማ ውስጥ 62 ሄክታር መሬት ላይ የሚገነባው የልኅቀት ማዕከል፤ ለምስራቅ አፍሪካ ባለሙያዎች ፈር ቀዳጅ የሥልጠና መዳረሻ ይሆናል ተብሎ እንደሚጠበቅ የኢትዮጵያ ምድር... 20.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-20T14:24+0300
2025-10-20T14:24+0300
2025-10-20T14:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/14/1945041_0:0:800:450_1920x0_80_0_0_7f2e4e0ae0fc45c0ccb5022e86e939bf.jpg
የኢትዮጵያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽን የባቡር ዘርፍ ልኅቀት ማዕከል ሊገነባ ነውቢሾፍቱ ከተማ ውስጥ 62 ሄክታር መሬት ላይ የሚገነባው የልኅቀት ማዕከል፤ ለምስራቅ አፍሪካ ባለሙያዎች ፈር ቀዳጅ የሥልጠና መዳረሻ ይሆናል ተብሎ እንደሚጠበቅ የኢትዮጵያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽን የባቡር ኢንስቲትዩት ገልጿል፡፡ 98 ሚሊዮን ዶላር ፈሰስ ይደረግበታል የተባለው ይህ ተቋም፤ የአፍሪካ ኅብረት 2063 አጀንዳ አካል የሆነውን ክልላዊ ውህደት እውን በማድረግ ረገድ የበኩሉን ሚና እንደሚጫወት ተመላክቷል፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/14/1945041_100:0:700:450_1920x0_80_0_0_81cedb14c837f4311291455c5170741f.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የኢትዮጵያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽን የባቡር ዘርፍ ልኅቀት ማዕከል ሊገነባ ነው
የኢትዮጵያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽን የባቡር ዘርፍ ልኅቀት ማዕከል ሊገነባ ነው
ቢሾፍቱ ከተማ ውስጥ 62 ሄክታር መሬት ላይ የሚገነባው የልኅቀት ማዕከል፤ ለምስራቅ አፍሪካ ባለሙያዎች ፈር ቀዳጅ የሥልጠና መዳረሻ ይሆናል ተብሎ እንደሚጠበቅ የኢትዮጵያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽን የባቡር ኢንስቲትዩት ገልጿል፡፡
98 ሚሊዮን ዶላር ፈሰስ ይደረግበታል የተባለው ይህ ተቋም፤ የአፍሪካ ኅብረት 2063 አጀንዳ አካል የሆነውን ክልላዊ ውህደት እውን በማድረግ ረገድ የበኩሉን ሚና እንደሚጫወት ተመላክቷል፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X