https://amh.sputniknews.africa
የደቡብ አፍሪካ ፕሬዝዳንት የምግብ ዋጋ እየጨመረ ባለበት በአሁኑ ወቅት ረሃብን ለመዋጋት ብሔራዊ ጥሪ አቀረቡ
የደቡብ አፍሪካ ፕሬዝዳንት የምግብ ዋጋ እየጨመረ ባለበት በአሁኑ ወቅት ረሃብን ለመዋጋት ብሔራዊ ጥሪ አቀረቡ
Sputnik አፍሪካ
የደቡብ አፍሪካ ፕሬዝዳንት የምግብ ዋጋ እየጨመረ ባለበት በአሁኑ ወቅት ረሃብን ለመዋጋት ብሔራዊ ጥሪ አቀረቡ በደቡብ አፍሪካ ከ15 እስከ 16 ሚሊዮን የሚጠጉ ሰዎች በቂ የምግብ አቅርቦት እጥረት እንዳለባቸው ሲሪል ራማፎሳ በሳምንታዊ ሪፖርታቸው... 20.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-20T12:55+0300
2025-10-20T12:55+0300
2025-10-20T13:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/14/1944366_0:36:800:486_1920x0_80_0_0_97cafcf809ce45cd5cfd1aa7ec33ed73.jpg
የደቡብ አፍሪካ ፕሬዝዳንት የምግብ ዋጋ እየጨመረ ባለበት በአሁኑ ወቅት ረሃብን ለመዋጋት ብሔራዊ ጥሪ አቀረቡ በደቡብ አፍሪካ ከ15 እስከ 16 ሚሊዮን የሚጠጉ ሰዎች በቂ የምግብ አቅርቦት እጥረት እንዳለባቸው ሲሪል ራማፎሳ በሳምንታዊ ሪፖርታቸው ገልጸዋል። ድህነትን እና የምግብ እጦትን መቅረፍ የብሔራዊ አንድነት መንግሥት ቁልፍ ተግባር መሆኑን አፅንኦት ሰጥተዋል። "ደቡብ አፍሪካ የምግብ እና የውሃ መብት በሕገ-መንግሥት ከተደነገገባቸው እና ዜጎች ይህን መብት እንዲያስከብሩ የሕግ ስርዓት ካስቀመጡ 29 ሀገራት ተርታ ትጠቀሳለች" ብለዋል። በየዕለቱ ዘጠኝ ሚሊዮን ተማሪዎችን የሚመግበውን እንደ የትምህርት ቤት ምገባ ያሉ ፕሮግራሞችን ቢያነሱም ከፍተኛ የሥራ አጥነት እና የዋጋ ንረት የቤተሰቦችን በጀት እየተፈታተነ መምጣቱን ራማፎሳ ጠቁመዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/14/1944366_52:0:748:522_1920x0_80_0_0_6ed976ac756661676fad8f5924e1a576.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የደቡብ አፍሪካ ፕሬዝዳንት የምግብ ዋጋ እየጨመረ ባለበት በአሁኑ ወቅት ረሃብን ለመዋጋት ብሔራዊ ጥሪ አቀረቡ
12:55 20.10.2025 (የተሻሻለ: 13:34 20.10.2025) የደቡብ አፍሪካ ፕሬዝዳንት የምግብ ዋጋ እየጨመረ ባለበት በአሁኑ ወቅት ረሃብን ለመዋጋት ብሔራዊ ጥሪ አቀረቡ
በደቡብ አፍሪካ ከ15 እስከ 16 ሚሊዮን የሚጠጉ ሰዎች በቂ የምግብ አቅርቦት እጥረት እንዳለባቸው ሲሪል ራማፎሳ በሳምንታዊ ሪፖርታቸው ገልጸዋል።
ድህነትን እና የምግብ እጦትን መቅረፍ የብሔራዊ አንድነት መንግሥት ቁልፍ ተግባር መሆኑን አፅንኦት ሰጥተዋል።
"ደቡብ አፍሪካ የምግብ እና የውሃ መብት በሕገ-መንግሥት ከተደነገገባቸው እና ዜጎች ይህን መብት እንዲያስከብሩ የሕግ ስርዓት ካስቀመጡ 29 ሀገራት ተርታ ትጠቀሳለች" ብለዋል።
በየዕለቱ ዘጠኝ ሚሊዮን ተማሪዎችን የሚመግበውን እንደ የትምህርት ቤት ምገባ ያሉ ፕሮግራሞችን ቢያነሱም ከፍተኛ የሥራ አጥነት እና የዋጋ ንረት የቤተሰቦችን በጀት እየተፈታተነ መምጣቱን ራማፎሳ ጠቁመዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X