በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የኢኮ ቱሪዝም ባቡር ግንባታ የመጀመሪያ ምዕራፍ ተጠናቀቀ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱበኢትዮጵያ የመጀመሪያው የኢኮ ቱሪዝም ባቡር ግንባታ የመጀመሪያ ምዕራፍ ተጠናቀቀ
በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የኢኮ ቱሪዝም ባቡር ግንባታ የመጀመሪያ ምዕራፍ ተጠናቀቀ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 20.10.2025
ሰብስክራይብ

በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የኢኮ ቱሪዝም ባቡር ግንባታ የመጀመሪያ ምዕራፍ ተጠናቀቀ

መሠረተ ልማቱ የሶፍዑመር ዋሻና ሎጅ ፕሮጀክቶችን ለጎብኚዎች ምቹ ለማድረግ እየተገነባ እንደሚገኝ ተገልጿል፡፡ አሁን የመጀመሪያው ምዕራፍ 2 ኪ.ሜ ግንባታ እንደተጠናቀቀ የኢትየጵያ የምድር ባቡር ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስፈፃሚ ህሊና በላቸው (ኢ/ር) ለሀገር ውስጥ ሚዲያ ተናግረዋል፡፡

የኢኮ ቱሪዝም ባቡሩ፦

◻ በኢትዮጵያውን የተሠራ ነው፣

◻ በውስጡ 50 ሰዎችን መያዝ ይችላል፣

◻ 10 ሰዎችን ለከፍታ የመልከዓምድር ዕይታ ማስተናገድ ይችላል፣

◻ ቀጣይ ምዕራፍ የባቡር መስመር ግንባታው በሂደት ላይ ነው፡፡

ዋና ሥራ አስፈፃሚዋ ሥራው የቱሪስት መዳረሻ ሥፍራዎችን፣ የኢንዱስትሪ መንደሮችን፣ የግብርና ምርቶችን ለማጓጓዝ የሚያስችል የባቡር ሀዲድ ዝርጋታን ያለ ውጭ ጥገኝነት ለመከወን አቅም ይፈጥራል ብለዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱበኢትዮጵያ የመጀመሪያው የኢኮ ቱሪዝም ባቡር ግንባታ የመጀመሪያ ምዕራፍ ተጠናቀቀ
በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የኢኮ ቱሪዝም ባቡር ግንባታ የመጀመሪያ ምዕራፍ ተጠናቀቀ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 20.10.2025
አዳዲስ ዜናዎች
0