የሩሲያ ወታደሮች በዛፖሮዥዬ ክልል ፖልታቭካን ነጻ በማውጣት ከ12 ካሬ ኪሎ ሜትር በላይ ያለውን አካባቢ አጽድተዋል - የመከላከያ ሚኒስቴር

ሰብስክራይብ

የሩሲያ ወታደሮች በዛፖሮዥዬ ክልል ፖልታቭካን ነጻ በማውጣት ከ12 ካሬ ኪሎ ሜትር በላይ ያለውን አካባቢ አጽድተዋል - የመከላከያ ሚኒስቴር

የሩሲያው “ቮስቶክ” (ምስራቅ) ክፍል በዘመቻው ወቅት ከ500 በላይ ሕንጻዎችን እንዳጸዳ (ነጻ ማድረጉን ) የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታውቋል።

የተለቀቀው ቪዲዮ በዛሬው ዕለት ቀደም ሲል ነጻ መውጣቱ በተገለፀው መንደር ውስጥ ወታደሮች ሰንደቅ ዓላማ ሲያውለበልቡ ያሳያል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0