የሩሲያ ጦር በዶኔትስክ ህዝቦች ሪፐብሊክ እና በዛፖሮዥዬ ክልል ሁለት መንደሮችን ነጻ አወጣ - የመከላከያ ሚኒስቴር

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየሩሲያ ጦር በዶኔትስክ ህዝቦች ሪፐብሊክ እና በዛፖሮዥዬ ክልል ሁለት መንደሮችን ነጻ አወጣ - የመከላከያ ሚኒስቴር
የሩሲያ ጦር በዶኔትስክ ህዝቦች ሪፐብሊክ እና በዛፖሮዥዬ ክልል ሁለት መንደሮችን ነጻ አወጣ - የመከላከያ ሚኒስቴር - Sputnik አፍሪካ, 1920, 19.10.2025
ሰብስክራይብ

የሩሲያ ጦር በዶኔትስክ ህዝቦች ሪፐብሊክ እና በዛፖሮዥዬ ክልል ሁለት መንደሮችን ነጻ አወጣ - የመከላከያ ሚኒስቴር

ነፃ የወጡት መንደሮች ቹኒሺኖ እና ፖልታቭካ መሆናቸውን የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታውቋል።

በቅርብ ወራት ውስጥ የሩሲያ የጦር ኃይሎች በዶንባስ ክልል እና ከዚያም በላይ ባሉ አካባቢዎች በሚካሄደው ልዩ ወታደራዊ ዘመቻ ማዕቀፍ ውስጥ መንደሮችን ተራ በተራ እያስለቀቁ ፈጣን ግስጋሴ እያደረጉ ነው።

የዛፖሮዥዬ ክልል እ.ኤ.አ. በ2022 በህዝበ ውሳኔ አማካኝነት ሩሲያን ተቀላቅሏል።

ይህ ክልል እና ሌሎች ክልሎች ሩሲያን እንዲቀላቀሉ ያስቻለውን ሁኔታ እና በዩክሬን ያለውን ልዩ ወታደራዊ ዘመቻ መነሻ አስመልክቶ የስፑትኒክ አፍሪካን ዝርዝር ትንታኔ ያንብቡ።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0