እስራኤል የደቡብ ጋዛ ራፋህ ከተማን ማጥቃቷ ተዘገበ

ሰብስክራይብ

እስራኤል የደቡብ ጋዛ ራፋህ ከተማን ማጥቃቷ ተዘገበ

ጥቃቱ የተፈፀመው በአካባቢው የእስራኤል ወታደሮች ላይ ለተፈፀመው ጥቃት አፀፋ መሆኑን የእስራኤል ሚዲያ ዘግቧል።

የጋዛ ታጣቂዎች አስቀድመው በእስራኤል ኃይሎች ላይ ጥቃት መሰንዘራቸውን ዘገባዎቹ ገልፀዋል።

በእስራኤል እና በሐማስ መካከል የተደረሰው ተኩስ አቁም ከጎርጎሮሳውያኑ ጥቅምት 10 (መስከረም 10) ጀምሮ ተግባራዊ ሆኗል።

ከማኅበራዊ ሚዲያ የተገኘ ቪዲዮ

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0