https://amh.sputniknews.africa
እስራኤል የደቡብ ጋዛ ራፋህ ከተማን ማጥቃቷ ተዘገበ
እስራኤል የደቡብ ጋዛ ራፋህ ከተማን ማጥቃቷ ተዘገበ
Sputnik አፍሪካ
እስራኤል የደቡብ ጋዛ ራፋህ ከተማን ማጥቃቷ ተዘገበጥቃቱ የተፈፀመው በአካባቢው የእስራኤል ወታደሮች ላይ ለተፈፀመው ጥቃት አፀፋ መሆኑን የእስራኤል ሚዲያ ዘግቧል።የጋዛ ታጣቂዎች አስቀድመው በእስራኤል ኃይሎች ላይ ጥቃት መሰንዘራቸውን ዘገባዎቹ... 19.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-19T13:30+0300
2025-10-19T13:30+0300
2025-10-19T13:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/13/1934918_0:2:842:476_1920x0_80_0_0_9fe77387fc39e64571c0b63381e0aad2.jpg
እስራኤል የደቡብ ጋዛ ራፋህ ከተማን ማጥቃቷ ተዘገበጥቃቱ የተፈፀመው በአካባቢው የእስራኤል ወታደሮች ላይ ለተፈፀመው ጥቃት አፀፋ መሆኑን የእስራኤል ሚዲያ ዘግቧል።የጋዛ ታጣቂዎች አስቀድመው በእስራኤል ኃይሎች ላይ ጥቃት መሰንዘራቸውን ዘገባዎቹ ገልፀዋል።በእስራኤል እና በሐማስ መካከል የተደረሰው ተኩስ አቁም ከጎርጎሮሳውያኑ ጥቅምት 10 (መስከረም 10) ጀምሮ ተግባራዊ ሆኗል። ከማኅበራዊ ሚዲያ የተገኘ ቪዲዮበእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
እስራኤል የደቡብ ጋዛ ራፋህ ከተማን ማጥቃቷ ተዘገበ
Sputnik አፍሪካ
እስራኤል የደቡብ ጋዛ ራፋህ ከተማን ማጥቃቷ ተዘገበ
2025-10-19T13:30+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/13/1934918_103:0:740:478_1920x0_80_0_0_60b71e19dd3f8bc5005c1148dd8629de.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
እስራኤል የደቡብ ጋዛ ራፋህ ከተማን ማጥቃቷ ተዘገበ
13:30 19.10.2025 (የተሻሻለ: 13:34 19.10.2025) እስራኤል የደቡብ ጋዛ ራፋህ ከተማን ማጥቃቷ ተዘገበ
ጥቃቱ የተፈፀመው በአካባቢው የእስራኤል ወታደሮች ላይ ለተፈፀመው ጥቃት አፀፋ መሆኑን የእስራኤል ሚዲያ ዘግቧል።
የጋዛ ታጣቂዎች አስቀድመው በእስራኤል ኃይሎች ላይ ጥቃት መሰንዘራቸውን ዘገባዎቹ ገልፀዋል።
በእስራኤል እና በሐማስ መካከል የተደረሰው ተኩስ አቁም ከጎርጎሮሳውያኑ ጥቅምት 10 (መስከረም 10) ጀምሮ ተግባራዊ ሆኗል።
ከማኅበራዊ ሚዲያ የተገኘ ቪዲዮ
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X