https://amh.sputniknews.africa
ሩሲያ ሥር በሰደደው የሶቪዬት ዐሻራ ሥር 'ከአፍሪካ አገሮች ጋር ያላትን ግንኙነት በሰፊው እያሳደገች ነው' - በተመድ የሩሲያ መልዕክተኛ
ሩሲያ ሥር በሰደደው የሶቪዬት ዐሻራ ሥር 'ከአፍሪካ አገሮች ጋር ያላትን ግንኙነት በሰፊው እያሳደገች ነው' - በተመድ የሩሲያ መልዕክተኛ
Sputnik አፍሪካ
ሩሲያ ሥር በሰደደው የሶቪዬት ዐሻራ ሥር 'ከአፍሪካ አገሮች ጋር ያላትን ግንኙነት በሰፊው እያሳደገች ነው' - በተመድ የሩሲያ መልዕክተኛበተባበሩት መንግሥታት የሩሲያ መልዕክተኛ ቫሲሊ ኔቤንዚያ፣ ለስፑትኒክ አፍሪካ እንደተናገሩት፤ "ሩሲያ እና የቀድሞዋ... 18.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-18T19:13+0300
2025-10-18T19:13+0300
2025-10-18T19:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/12/1930253_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_d222a8da4a68a065b13a65de14581498.jpg
ሩሲያ ሥር በሰደደው የሶቪዬት ዐሻራ ሥር 'ከአፍሪካ አገሮች ጋር ያላትን ግንኙነት በሰፊው እያሳደገች ነው' - በተመድ የሩሲያ መልዕክተኛበተባበሩት መንግሥታት የሩሲያ መልዕክተኛ ቫሲሊ ኔቤንዚያ፣ ለስፑትኒክ አፍሪካ እንደተናገሩት፤ "ሩሲያ እና የቀድሞዋ ሶቪዬት ሕብረት ሁልጊዜ ከአፍሪካ ጋር ወዳጅ ነበሩ ... የአፍሪካ አገሮች ነፃነታቸውን እንዲያገኙ በማስቻል ረገድ ወሳኝ ሚና ተጫውተዋል።" ኦክቶበር 14 የዓለም ፀረ የቅኝ ግዛት ቀን ሆኖ በተባበሩት መንግሥታት ጠቅላላ ጉባኤ መወሰኑ የሩሲያ የላቀ ሚና ውጤት መሆኑን ገልጸዋል።"ሩሲያ ከአፍሪካ አገሮች ጋር ያላትን ግንኙነት በጉልህ ታሳድጋለች ... ንግድ እያደገ መሆኑን ታዝበናል፤ በርካታ ኤምባሲዎችን እየከፈትን ነው" ሲሉም ኔቤንዚያ አክለዋል፤ እንደማሳያም እየሰፋ ላለው ትብብር የተቋቋመውን የአፍሪካ አጋርነት ጠቁመዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ሩሲያ ሥር በሰደደው የሶቪዬት ዐሻራ ሥር 'ከአፍሪካ አገሮች ጋር ያላትን ግንኙነት በሰፊው እያሳደገች ነው' - በተመድ የሩሲያ መልዕክተኛ
Sputnik አፍሪካ
ሩሲያ ሥር በሰደደው የሶቪዬት ዐሻራ ሥር 'ከአፍሪካ አገሮች ጋር ያላትን ግንኙነት በሰፊው እያሳደገች ነው' - በተመድ የሩሲያ መልዕክተኛ
2025-10-18T19:13+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/12/1930253_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_c00937d508f2b4bdfa937337d9e3bf09.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ሩሲያ ሥር በሰደደው የሶቪዬት ዐሻራ ሥር 'ከአፍሪካ አገሮች ጋር ያላትን ግንኙነት በሰፊው እያሳደገች ነው' - በተመድ የሩሲያ መልዕክተኛ
19:13 18.10.2025 (የተሻሻለ: 19:14 18.10.2025) ሩሲያ ሥር በሰደደው የሶቪዬት ዐሻራ ሥር 'ከአፍሪካ አገሮች ጋር ያላትን ግንኙነት በሰፊው እያሳደገች ነው' - በተመድ የሩሲያ መልዕክተኛ
በተባበሩት መንግሥታት የሩሲያ መልዕክተኛ ቫሲሊ ኔቤንዚያ፣ ለስፑትኒክ አፍሪካ እንደተናገሩት፤ "ሩሲያ እና የቀድሞዋ ሶቪዬት ሕብረት ሁልጊዜ ከአፍሪካ ጋር ወዳጅ ነበሩ ... የአፍሪካ አገሮች ነፃነታቸውን እንዲያገኙ በማስቻል ረገድ ወሳኝ ሚና ተጫውተዋል።"
ኦክቶበር 14 የዓለም ፀረ የቅኝ ግዛት ቀን ሆኖ በተባበሩት መንግሥታት ጠቅላላ ጉባኤ መወሰኑ የሩሲያ የላቀ ሚና ውጤት መሆኑን ገልጸዋል።
"ሩሲያ ከአፍሪካ አገሮች ጋር ያላትን ግንኙነት በጉልህ ታሳድጋለች ... ንግድ እያደገ መሆኑን ታዝበናል፤ በርካታ ኤምባሲዎችን እየከፈትን ነው" ሲሉም ኔቤንዚያ አክለዋል፤ እንደማሳያም እየሰፋ ላለው ትብብር የተቋቋመውን የአፍሪካ አጋርነት ጠቁመዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X