https://amh.sputniknews.africa
በሩሲያ የአገራቱን ወንድማማችነት ይበልጥ የሚያጸና ቆይታ ነበርን - ድምጻዊ ወንድዬ አበበ
በሩሲያ የአገራቱን ወንድማማችነት ይበልጥ የሚያጸና ቆይታ ነበርን - ድምጻዊ ወንድዬ አበበ
Sputnik አፍሪካ
በሩሲያ የአገራቱን ወንድማማችነት ይበልጥ የሚያጸና ቆይታ ነበርን - ድምጻዊ ወንድዬ አበበ የኪን ኢትዮጵያ የባህል እና ኪነ-ጥበብ ቡድን አባሉ፣ ጉዞው የአገሪቱን ታሪክ፣ ባህል እና እሴት በጥልቀት በማሳየት፣ ሩሲያዊያን ስለኢትዮጵያ ያላቸውን መልካም... 17.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-17T20:51+0300
2025-10-17T20:51+0300
2025-10-17T20:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/11/1920517_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_3c21abc30669622ae29b26e131cb09d9.jpg
በሩሲያ የአገራቱን ወንድማማችነት ይበልጥ የሚያጸና ቆይታ ነበርን - ድምጻዊ ወንድዬ አበበ የኪን ኢትዮጵያ የባህል እና ኪነ-ጥበብ ቡድን አባሉ፣ ጉዞው የአገሪቱን ታሪክ፣ ባህል እና እሴት በጥልቀት በማሳየት፣ ሩሲያዊያን ስለኢትዮጵያ ያላቸውን መልካም ምናብ አካል ያለበሰ መሆኑን ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልጿል። "መድረኩ ሩሲያዊያን በበጎ የሚስሏትን ኢትዮጵያን በጥበብ ያዩበት ነው። የባህል ልውውጡ የአገራቱን የረጅም ዘመናት ወዳጅነት ወደ ሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነት የማሳደግን አስፈላጊነትን አረጋግጧል፡፡" ብሏል። ወንድዬ ኮንታ በሩሲያ ቆይታው ስለተመለከታቸው አስደናቂ ጉዳዮችም አካፍሎናል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
በሩሲያ የአገራቱን ወንድማማችነት ይበልጥ የሚያጸና ቆይታ ነበርን - ድምጻዊ ወንድዬ አበበ
Sputnik አፍሪካ
በሩሲያ የአገራቱን ወንድማማችነት ይበልጥ የሚያጸና ቆይታ ነበርን - ድምጻዊ ወንድዬ አበበ
2025-10-17T20:51+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/11/1920517_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_a863ff0d18234c14f180c1096a6cf23f.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በሩሲያ የአገራቱን ወንድማማችነት ይበልጥ የሚያጸና ቆይታ ነበርን - ድምጻዊ ወንድዬ አበበ
20:51 17.10.2025 (የተሻሻለ: 20:54 17.10.2025) በሩሲያ የአገራቱን ወንድማማችነት ይበልጥ የሚያጸና ቆይታ ነበርን - ድምጻዊ ወንድዬ አበበ
የኪን ኢትዮጵያ የባህል እና ኪነ-ጥበብ ቡድን አባሉ፣ ጉዞው የአገሪቱን ታሪክ፣ ባህል እና እሴት በጥልቀት በማሳየት፣ ሩሲያዊያን ስለኢትዮጵያ ያላቸውን መልካም ምናብ አካል ያለበሰ መሆኑን ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልጿል።
"መድረኩ ሩሲያዊያን በበጎ የሚስሏትን ኢትዮጵያን በጥበብ ያዩበት ነው። የባህል ልውውጡ የአገራቱን የረጅም ዘመናት ወዳጅነት ወደ ሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነት የማሳደግን አስፈላጊነትን አረጋግጧል፡፡" ብሏል።
ወንድዬ ኮንታ በሩሲያ ቆይታው ስለተመለከታቸው አስደናቂ ጉዳዮችም አካፍሎናል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X