https://amh.sputniknews.africa
ኢትዮጵያ እና ቱርክ የገበያ ተደራሽነት ስምምነት ተፈራረሙ
ኢትዮጵያ እና ቱርክ የገበያ ተደራሽነት ስምምነት ተፈራረሙ
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ እና ቱርክ የገበያ ተደራሽነት ስምምነት ተፈራረሙ ለኢትዮጵያ የዓለም ንግድ ድርጅት አባልነት ድርድር ወሳኝ አካል የሆነውን ስምምነት የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ዶ/ር ካሳሁን ጎፌ፣ ከአፍሪካ የቱርክ የንግድ ሚኒስትሮች ስብሰባ ጎን ለጎን... 17.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-17T19:37+0300
2025-10-17T19:37+0300
2025-10-17T19:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/11/1919439_0:75:800:525_1920x0_80_0_0_62c575c5c5538796038b9072d87e9be6.jpg
ኢትዮጵያ እና ቱርክ የገበያ ተደራሽነት ስምምነት ተፈራረሙ ለኢትዮጵያ የዓለም ንግድ ድርጅት አባልነት ድርድር ወሳኝ አካል የሆነውን ስምምነት የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ዶ/ር ካሳሁን ጎፌ፣ ከአፍሪካ የቱርክ የንግድ ሚኒስትሮች ስብሰባ ጎን ለጎን ከቱርክ አቻቸው ፕሮፌሰር ሾማር ቦላት ጋር ተፈራርመዋል። ሚኒስትሩ ይህ ለዓለም ንግድ ድርጅት አባልነት ሂደታችን ትልቅ ምዕራፍ ነው ብለዋል። አክለውም ከሌሎች አባል አገራት ጋር የሚደረገው የሁለትዮሽ የገበያ ዕድል ድርድር ግማሹ በቴክኒክ ደረጃ መጠናቀቁን ጠቅሰው ከሌሎች ጋርም የድርድር ሂደቱ በተሳካ መልኩ እየተከናወነ መሆኑን አስታውቀዋል። የዓለም ንግድ ድርጅት 6ኛው የሥራ ቡድን ስብሰባ በቅርቡ ውጤታማ በሆነ ስኬት መካሄዱ የሚታወስ ሲሆን ለ7ኛው የሥራ ቡድን ስብሰባም ዝግጅቱ ተጠናክሮ መቀጠሉን ሚኒስቴሩ በማኅበራዊ የትስስሩ ገፁ አስነብቧል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/11/1919439_0:0:800:600_1920x0_80_0_0_f358a4319ec74d4aa1bfdd730857b37d.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኢትዮጵያ እና ቱርክ የገበያ ተደራሽነት ስምምነት ተፈራረሙ
19:37 17.10.2025 (የተሻሻለ: 19:44 17.10.2025) ኢትዮጵያ እና ቱርክ የገበያ ተደራሽነት ስምምነት ተፈራረሙ
ለኢትዮጵያ የዓለም ንግድ ድርጅት አባልነት ድርድር ወሳኝ አካል የሆነውን ስምምነት የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ዶ/ር ካሳሁን ጎፌ፣ ከአፍሪካ የቱርክ የንግድ ሚኒስትሮች ስብሰባ ጎን ለጎን ከቱርክ አቻቸው ፕሮፌሰር ሾማር ቦላት ጋር ተፈራርመዋል።
ሚኒስትሩ ይህ ለዓለም ንግድ ድርጅት አባልነት ሂደታችን ትልቅ ምዕራፍ ነው ብለዋል። አክለውም ከሌሎች አባል አገራት ጋር የሚደረገው የሁለትዮሽ የገበያ ዕድል ድርድር ግማሹ በቴክኒክ ደረጃ መጠናቀቁን ጠቅሰው ከሌሎች ጋርም የድርድር ሂደቱ በተሳካ መልኩ እየተከናወነ መሆኑን አስታውቀዋል።
የዓለም ንግድ ድርጅት 6ኛው የሥራ ቡድን ስብሰባ በቅርቡ ውጤታማ በሆነ ስኬት መካሄዱ የሚታወስ ሲሆን ለ7ኛው የሥራ ቡድን ስብሰባም ዝግጅቱ ተጠናክሮ መቀጠሉን ሚኒስቴሩ በማኅበራዊ የትስስሩ ገፁ አስነብቧል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X