ኢትዮጵያ እና ሕንድ የመጀመሪያውን የጋራ የመከላከያ ትብብር ስብሰባ በኒው ዴልሂ አካሄዱ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱኢትዮጵያ እና ሕንድ የመጀመሪያውን የጋራ የመከላከያ ትብብር ስብሰባ በኒው ዴልሂ አካሄዱ
ኢትዮጵያ እና ሕንድ የመጀመሪያውን የጋራ የመከላከያ ትብብር ስብሰባ በኒው ዴልሂ አካሄዱ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 17.10.2025
ሰብስክራይብ

ኢትዮጵያ እና ሕንድ የመጀመሪያውን የጋራ የመከላከያ ትብብር ስብሰባ በኒው ዴልሂ አካሄዱ

ስብሰባው በሕንድ የመከላከያ ሚኒስቴር አሚታብ ፕራሳድ እና በኢትዮጵያ የመከላከያ የውጭ ግንኙነትና ወታደራዊ ትብብር ዋና ዳይሬክተር ሜጀር ጄኔራል ተሾመ ገመቹ የጋራ ሊቀ -መንበርነት ተመርቷል።

ሁለቱ ወገኖች በመካሄድ ላይ ያለውን የመከላከያ ትብብር ገምግመው፦

በሥልጠና፣

በጋራ ወታደራዊ ልምምዶች፣

በሕክምና ትብብር እና

በመከላከያ ኢንዱስትሪ ተሳትፎ ዙሪያ ለአዲስ ትብብር የሚሆኑ መንገዶችን ተወያይተዋል።

ሁለቱም ልዑካን ቡድኖች የመከላከያ ትብብር እንቅስቃሴዎችን የበለጠ ለማሳደግ እና ለማስፋት መስማማታቸውን የሕንድ መንግሥት የፕሬስ ኢንፎሜሽን ቢሮ አስታውቋል፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ኢትዮጵያ እና ሕንድ የመጀመሪያውን የጋራ የመከላከያ ትብብር ስብሰባ በኒው ዴልሂ አካሄዱ - Sputnik አፍሪካ
1/2
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
ኢትዮጵያ እና ሕንድ የመጀመሪያውን የጋራ የመከላከያ ትብብር ስብሰባ በኒው ዴልሂ አካሄዱ - Sputnik አፍሪካ
2/2
1/2
2/2
አዳዲስ ዜናዎች
0