https://amh.sputniknews.africa
የኢትዮጵያ የውጪ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንት በ2018 የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የ7.87 በመቶ እድገት አስመዘገበ
የኢትዮጵያ የውጪ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንት በ2018 የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የ7.87 በመቶ እድገት አስመዘገበ
Sputnik አፍሪካ
የኢትዮጵያ የውጪ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንት በ2018 የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የ7.87 በመቶ እድገት አስመዘገበ የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን እንዳስታወቀው፤ በልዩ ኢኮኖሚ ዞኖች ከሚገኙ ኢንቨስትመንቶች በሩብ ዓመቱ ከወጪ ንግድ ከ49 ሚሊየን ዶላር በላይ... 17.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-17T16:49+0300
2025-10-17T16:49+0300
2025-10-17T16:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/11/1916785_43:0:726:384_1920x0_80_0_0_ace58c32a12e8d3f0c77ba5285541666.jpg
የኢትዮጵያ የውጪ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንት በ2018 የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የ7.87 በመቶ እድገት አስመዘገበ የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን እንዳስታወቀው፤ በልዩ ኢኮኖሚ ዞኖች ከሚገኙ ኢንቨስትመንቶች በሩብ ዓመቱ ከወጪ ንግድ ከ49 ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ ሲገኝ ይህም ከአምናው ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር 113 በመቶ ብልጫ አሳይቷል።በኮሚሽኑ በሩብ ዓመቱ ለ123 አዳዲስ የውጭ ፕሮጀክቶችና የኢንቨስትመንት ፈቃዶችን የሰጠ ሲሆን ይህም ከ2017 የበጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት ጋር ሲነጻጸር የ26 በመቶ ብልጫ ተመዝግቧል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/11/1916785_128:0:640:384_1920x0_80_0_0_07f91c2d57f9a73176c20f701d76c995.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የኢትዮጵያ የውጪ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንት በ2018 የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የ7.87 በመቶ እድገት አስመዘገበ
16:49 17.10.2025 (የተሻሻለ: 16:54 17.10.2025) የኢትዮጵያ የውጪ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንት በ2018 የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የ7.87 በመቶ እድገት አስመዘገበ
የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን እንዳስታወቀው፤ በልዩ ኢኮኖሚ ዞኖች ከሚገኙ ኢንቨስትመንቶች በሩብ ዓመቱ ከወጪ ንግድ ከ49 ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ ሲገኝ ይህም ከአምናው ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር 113 በመቶ ብልጫ አሳይቷል።
በኮሚሽኑ በሩብ ዓመቱ ለ123 አዳዲስ የውጭ ፕሮጀክቶችና የኢንቨስትመንት ፈቃዶችን የሰጠ ሲሆን ይህም ከ2017 የበጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት ጋር ሲነጻጸር የ26 በመቶ ብልጫ ተመዝግቧል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X