https://amh.sputniknews.africa
በሩሲያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ገነት ተሾመ ከዩራሺያን ዓለም አቀፍ ዩኒቨርሲቲ የክብር ዶክትሬት ተበረከተላቸው
በሩሲያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ገነት ተሾመ ከዩራሺያን ዓለም አቀፍ ዩኒቨርሲቲ የክብር ዶክትሬት ተበረከተላቸው
Sputnik አፍሪካ
በሩሲያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ገነት ተሾመ ከዩራሺያን ዓለም አቀፍ ዩኒቨርሲቲ የክብር ዶክትሬት ተበረከተላቸው ዓለም አቀፉ የዩራሻያን ዩኒቨርሲቲ የክብር ዶክትሬቱን ርክክቡን በሩሲያ ፌዴሬሽን የመንግስት ዱማ (ፓርላማ) ውስጥ አካሂዷል። ዲፕሎማውን... 17.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-17T15:55+0300
2025-10-17T15:55+0300
2025-10-17T16:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/11/1916572_0:230:605:570_1920x0_80_0_0_e5b688f9c5e276543b416e24fe325a99.jpg
በሩሲያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ገነት ተሾመ ከዩራሺያን ዓለም አቀፍ ዩኒቨርሲቲ የክብር ዶክትሬት ተበረከተላቸው ዓለም አቀፉ የዩራሻያን ዩኒቨርሲቲ የክብር ዶክትሬቱን ርክክቡን በሩሲያ ፌዴሬሽን የመንግስት ዱማ (ፓርላማ) ውስጥ አካሂዷል። ዲፕሎማውን ለአምባሳደሩ ያቀረቡት የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት ኬ.ፒ. ክሊሜንኮ-ቦግዳኖቭ እንደተናገሩት፣ የክብር ዶክትሬት የተበረከተላቸው በሳይንስ፣ በትምህርት፣ በኢኮኖሚክስ፣ በዲፕሎማሲ፣ በጎ አድራጎት ሥራዎች እና በሕዝቦች መካከል ሰላምና ወዳጅነትን በማጠናከር ረገድ ላበረከቱት አስፈላጊ አስተዋጽኦ እውቅና ለመስጠት ነው።አምባሳደሩም በበኩላቸው፤ ለሥራቸው ለተሰጣቸውን ከፍተኛ እውቅና በማመስገን፣ የሩሲያ-ኢትዮጵያን ትብብር ለማጠናከር እና የዩኒቨርሲቲውን ተግባራት ለመደገፍ ያላቸውን ቁርጠኝነት ገልጸዋል ሲል ኤምባሲው በማኅበራዊ የትስስር ገፁ ላይ አስነብቧል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/11/1916572_0:173:605:627_1920x0_80_0_0_3802e52006cde662c61943e70794cf73.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በሩሲያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ገነት ተሾመ ከዩራሺያን ዓለም አቀፍ ዩኒቨርሲቲ የክብር ዶክትሬት ተበረከተላቸው
15:55 17.10.2025 (የተሻሻለ: 16:04 17.10.2025) በሩሲያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ገነት ተሾመ ከዩራሺያን ዓለም አቀፍ ዩኒቨርሲቲ የክብር ዶክትሬት ተበረከተላቸው
ዓለም አቀፉ የዩራሻያን ዩኒቨርሲቲ የክብር ዶክትሬቱን ርክክቡን በሩሲያ ፌዴሬሽን የመንግስት ዱማ (ፓርላማ) ውስጥ አካሂዷል።
ዲፕሎማውን ለአምባሳደሩ ያቀረቡት የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት ኬ.ፒ. ክሊሜንኮ-ቦግዳኖቭ እንደተናገሩት፣ የክብር ዶክትሬት የተበረከተላቸው በሳይንስ፣ በትምህርት፣ በኢኮኖሚክስ፣ በዲፕሎማሲ፣ በጎ አድራጎት ሥራዎች እና በሕዝቦች መካከል ሰላምና ወዳጅነትን በማጠናከር ረገድ ላበረከቱት አስፈላጊ አስተዋጽኦ እውቅና ለመስጠት ነው።
አምባሳደሩም በበኩላቸው፤ ለሥራቸው ለተሰጣቸውን ከፍተኛ እውቅና በማመስገን፣ የሩሲያ-ኢትዮጵያን ትብብር ለማጠናከር እና የዩኒቨርሲቲውን ተግባራት ለመደገፍ ያላቸውን ቁርጠኝነት ገልጸዋል ሲል ኤምባሲው በማኅበራዊ የትስስር ገፁ ላይ አስነብቧል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X