#viral | የ"ጄን ዚ"* አለመረጋጋት በፔሩ ዋና ከተማ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ እንዲታወጅ አደረገ

ሰብስክራይብ

#viral  | የ"ጄን ዚ"* አለመረጋጋት በፔሩ ዋና ከተማ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ እንዲታወጅ አደረገ

በአገሪቱ  መዲና ሊማ የጡረታ አበል ማሻሻያ የሚጠይቁ የመንግሥት ተቃውሞዎች ረቡዕ ዕለት የተቀሰቀሱ ሲሆን፤ የማሻሻያ ጥያቄው ብዙም ሳይቆይ ፕሬዝዳንት ሆሴ ጄሪ ሥልጣናቸውን እንዲለቅቁ ጥሪ ወደማሳማት አድጓል።

ወጣቱ ትውልድ ሙስና እና እየጨመረ በመጣው ወንጀል ላይ እርምጃ አለመውሰዳቸውን በመጥቀስ ክስ አቅርቦባቸዋል።

* "ጄን ዚ" (Generation Z) እ.ኤ.አ. ከ1997 አእስከ 2012 ባለው ዓመት የተወለደ ትውልድ ነው፡፡ አሁን ላይ ከ13 – 28 ዓመት ይገኛል፡፡

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0