https://amh.sputniknews.africa/20251017/1916286.html
ኦርባን በቡዳፔስት ሊካሄድ የሚችለውን የሩሲያ እና የአሜሪካ ጉባኤ ለማዘጋጀት የሚያስፈልጉ ሁኔታዎችን ለማረጋገጥ ፈቃደኛ ናቸው ሲል ክሬምሊን አስታወቀ
ኦርባን በቡዳፔስት ሊካሄድ የሚችለውን የሩሲያ እና የአሜሪካ ጉባኤ ለማዘጋጀት የሚያስፈልጉ ሁኔታዎችን ለማረጋገጥ ፈቃደኛ ናቸው ሲል ክሬምሊን አስታወቀ
Sputnik አፍሪካ
ኦርባን በቡዳፔስት ሊካሄድ የሚችለውን የሩሲያ እና የአሜሪካ ጉባኤ ለማዘጋጀት የሚያስፈልጉ ሁኔታዎችን ለማረጋገጥ ፈቃደኛ ናቸው ሲል ክሬምሊን አስታወቀበፑቲን እና በኦርባን የስልክ ውይይት ወቅት የተነሱ ተጨማሪ ዝርዝሮች ሐሳቦች፦ ፑቲን ከአሜሪካው... 17.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-17T14:30+0300
2025-10-17T14:30+0300
2025-10-17T14:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/11/1916132_0:34:650:400_1920x0_80_0_0_d9b00ce044871e2b88b6fe9c0586c8a8.jpg
ኦርባን በቡዳፔስት ሊካሄድ የሚችለውን የሩሲያ እና የአሜሪካ ጉባኤ ለማዘጋጀት የሚያስፈልጉ ሁኔታዎችን ለማረጋገጥ ፈቃደኛ ናቸው ሲል ክሬምሊን አስታወቀበፑቲን እና በኦርባን የስልክ ውይይት ወቅት የተነሱ ተጨማሪ ዝርዝሮች ሐሳቦች፦ ፑቲን ከአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ጋር ስላደረጉት ውይይት ዋና ዋና ይዘቶች ለሃንጋሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ኦርባንን አሳውቀዋል። ፑቲን እንደተናገሩት፣ የሩሲያ ተወካዮች ከአሜሪካ ተወካዮች ጋር በሚያደርጉት ቀጣይ ግንኙነት፣ የዩክሬን ቀውስ በሰላም ለመፍታት የሚያስችሉ መንገዶችን ለመፈለግ እና ወደፊት የሩሲያ እና አሜሪካ ጉባኤ በሃንጋሪ ዋና ከተማ እንዲካሄድ በማሰብ፣ በቀጣይ መወሰድ ስላለባቸው እርምጃዎች አካሄድ ላይ ለመወያየት አቅደዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/11/1916132_36:0:615:434_1920x0_80_0_0_213d7cfc569365af7d41c0d06e75a657.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኦርባን በቡዳፔስት ሊካሄድ የሚችለውን የሩሲያ እና የአሜሪካ ጉባኤ ለማዘጋጀት የሚያስፈልጉ ሁኔታዎችን ለማረጋገጥ ፈቃደኛ ናቸው ሲል ክሬምሊን አስታወቀ
14:30 17.10.2025 (የተሻሻለ: 14:34 17.10.2025) ኦርባን በቡዳፔስት ሊካሄድ የሚችለውን የሩሲያ እና የአሜሪካ ጉባኤ ለማዘጋጀት የሚያስፈልጉ ሁኔታዎችን ለማረጋገጥ ፈቃደኛ ናቸው ሲል ክሬምሊን አስታወቀ
በፑቲን እና በኦርባን የስልክ ውይይት ወቅት የተነሱ ተጨማሪ ዝርዝሮች ሐሳቦች፦
ፑቲን ከአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ጋር ስላደረጉት ውይይት ዋና ዋና ይዘቶች ለሃንጋሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ኦርባንን አሳውቀዋል።
ፑቲን እንደተናገሩት፣ የሩሲያ ተወካዮች ከአሜሪካ ተወካዮች ጋር በሚያደርጉት ቀጣይ ግንኙነት፣ የዩክሬን ቀውስ በሰላም ለመፍታት የሚያስችሉ መንገዶችን ለመፈለግ እና ወደፊት የሩሲያ እና አሜሪካ ጉባኤ በሃንጋሪ ዋና ከተማ እንዲካሄድ በማሰብ፣ በቀጣይ መወሰድ ስላለባቸው እርምጃዎች አካሄድ ላይ ለመወያየት አቅደዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X