https://amh.sputniknews.africa
የአፍሪካ አገራት የማሪታይም ሥልጠና ሥርዓተ ትምህርት ወጥነት ሊኖረው ይገባል - የማርስክ የምስራቅ አፍሪካ አከባቢ ማኔጂንግ ዳይሬክተር
የአፍሪካ አገራት የማሪታይም ሥልጠና ሥርዓተ ትምህርት ወጥነት ሊኖረው ይገባል - የማርስክ የምስራቅ አፍሪካ አከባቢ ማኔጂንግ ዳይሬክተር
Sputnik አፍሪካ
የአፍሪካ አገራት የማሪታይም ሥልጠና ሥርዓተ ትምህርት ወጥነት ሊኖረው ይገባል - የማርስክ የምስራቅ አፍሪካ አከባቢ ማኔጂንግ ዳይሬክተር ቲቶ ኦኩኩ፣ ብቁ ባሕርተኞችን በማፍራት የአኅጉሪቱን የማሪታይም ኢንዱስትሪ ለማሳደግ፣ ወጥ የሥልጠና እና መለኪያ... 16.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-16T19:43+0300
2025-10-16T19:43+0300
2025-10-16T19:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/10/1910682_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_5c4ed908e7057d295d5bc915c223c4e1.jpg
የአፍሪካ አገራት የማሪታይም ሥልጠና ሥርዓተ ትምህርት ወጥነት ሊኖረው ይገባል - የማርስክ የምስራቅ አፍሪካ አከባቢ ማኔጂንግ ዳይሬክተር ቲቶ ኦኩኩ፣ ብቁ ባሕርተኞችን በማፍራት የአኅጉሪቱን የማሪታይም ኢንዱስትሪ ለማሳደግ፣ ወጥ የሥልጠና እና መለኪያ ሥርዓት ማበጀት ቁልፍ ጉዳይ መሆኑን ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናገሩ። ማኔጂንግ ዳይሬክተሩ በዘርፉ የሴቶችን ተሳትፎ ከማሳደግ አንፃር የላቀ እመርታ መመዝገቡንም ገልጸዋል። "ሞምባሳን ጨምሮ በተለያዩ ወደቦች ሴቶች ክሬኖችን ኦፕሬት (ይሾፍራሉ) ያደርጋሉ። በተመሳሳይ በግዙፍ መርከቦች ላይ የሚያገለግሉ የሴት መኮንኖችም ቁጥርም እየጨመረ ነው።" ብለዋል። ሴቶች የዘርፉን ውጤታማነት ለማሳደግ ልዩ ክህሎቶች እንዳሏቸውም ቲቶ ኦኩኩ አንስተዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የአፍሪካ አገራት የማሪታይም ሥልጠና ሥርዓተ ትምህርት ወጥነት ሊኖረው ይገባል - የማርስክ የምስራቅ አፍሪካ አከባቢ ማኔጂንግ ዳይሬክተር
Sputnik አፍሪካ
የአፍሪካ አገራት የማሪታይም ሥልጠና ሥርዓተ ትምህርት ወጥነት ሊኖረው ይገባል - የማርስክ የምስራቅ አፍሪካ አከባቢ ማኔጂንግ ዳይሬክተር
2025-10-16T19:43+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/10/1910682_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_346fef3c733212bba69f2803b25fda2e.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የአፍሪካ አገራት የማሪታይም ሥልጠና ሥርዓተ ትምህርት ወጥነት ሊኖረው ይገባል - የማርስክ የምስራቅ አፍሪካ አከባቢ ማኔጂንግ ዳይሬክተር
19:43 16.10.2025 (የተሻሻለ: 19:44 16.10.2025) የአፍሪካ አገራት የማሪታይም ሥልጠና ሥርዓተ ትምህርት ወጥነት ሊኖረው ይገባል - የማርስክ የምስራቅ አፍሪካ አከባቢ ማኔጂንግ ዳይሬክተር
ቲቶ ኦኩኩ፣ ብቁ ባሕርተኞችን በማፍራት የአኅጉሪቱን የማሪታይም ኢንዱስትሪ ለማሳደግ፣ ወጥ የሥልጠና እና መለኪያ ሥርዓት ማበጀት ቁልፍ ጉዳይ መሆኑን ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናገሩ።
ማኔጂንግ ዳይሬክተሩ በዘርፉ የሴቶችን ተሳትፎ ከማሳደግ አንፃር የላቀ እመርታ መመዝገቡንም ገልጸዋል።
"ሞምባሳን ጨምሮ በተለያዩ ወደቦች ሴቶች ክሬኖችን ኦፕሬት (ይሾፍራሉ) ያደርጋሉ። በተመሳሳይ በግዙፍ መርከቦች ላይ የሚያገለግሉ የሴት መኮንኖችም ቁጥርም እየጨመረ ነው።" ብለዋል።
ሴቶች የዘርፉን ውጤታማነት ለማሳደግ ልዩ ክህሎቶች እንዳሏቸውም ቲቶ ኦኩኩ አንስተዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X