https://amh.sputniknews.africa
ሩሲያ ያላት የቴክኖሎጂ ልህቀት የአፍሪካን የኃይል መፃኢ ዕድል ሊያጠናክር ይችላል -ሲሉ የሱዳን ሚኒስትር ተናገሩ
ሩሲያ ያላት የቴክኖሎጂ ልህቀት የአፍሪካን የኃይል መፃኢ ዕድል ሊያጠናክር ይችላል -ሲሉ የሱዳን ሚኒስትር ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
ሩሲያ ያላት የቴክኖሎጂ ልህቀት የአፍሪካን የኃይል መፃኢ ዕድል ሊያጠናክር ይችላል -ሲሉ የሱዳን ሚኒስትር ተናገሩ አፍሪካ ለረጅም ጊዜ ከኃይል አቅርቦት እጥረት ጋር ያደረገችው ትግል ከሩሲያ ጋር በመተባበር ሊለወጥ እንደሚችል የሱዳን የኃይል ሚኒስትር... 16.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-16T19:23+0300
2025-10-16T19:23+0300
2025-10-16T19:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/10/1910457_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_4b66feb49efe4ad9a57fd231c69566e8.jpg
ሩሲያ ያላት የቴክኖሎጂ ልህቀት የአፍሪካን የኃይል መፃኢ ዕድል ሊያጠናክር ይችላል -ሲሉ የሱዳን ሚኒስትር ተናገሩ አፍሪካ ለረጅም ጊዜ ከኃይል አቅርቦት እጥረት ጋር ያደረገችው ትግል ከሩሲያ ጋር በመተባበር ሊለወጥ እንደሚችል የሱዳን የኃይል ሚኒስትር አል-ሙታሲም ኢብራሂም ከሩሲያ የኢነርጂ ሳምንት ጉባኤ ጎን ለጎን ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል፡፡“ምንም እንኳን የኃይል አቅርቦት በመሠረቱ የተባበሩት መንግሥታት ካስቀመጣቸው መሠረታዊ መብቶች አንዱ ቢሆንም፣ አፍሪካ ለረጅም ጊዜ የኃይል አቅርቦት ተከልክላለች” ሲሉ የገለጹት ሚኒስትሩ ሩሲያ በሰላማዊ የኒውክሌር ቴክኖሎጂ ያላት እውቀት የአፍሪካ አገራት “አነስተኛ የኒውክሌር ሃብቶችን እንዲገነቡ” እና “መጪው ትውልድ ተመጣጣኝ እና ዘላቂ ኃይል” እንዲያገኝ እገዛ ሊያደርግ እንደሚችል አጽንኦት ሰጥተዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ሩሲያ ያላት የቴክኖሎጂ ልህቀት የአፍሪካን የኃይል መፃኢ ዕድል ሊያጠናክር ይችላል -ሲሉ የሱዳን ሚኒስትር ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
ሩሲያ ያላት የቴክኖሎጂ ልህቀት የአፍሪካን የኃይል መፃኢ ዕድል ሊያጠናክር ይችላል -ሲሉ የሱዳን ሚኒስትር ተናገሩ
2025-10-16T19:23+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/10/1910457_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_9c0cbbc1cac1e0781d229907d8d94834.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ሩሲያ ያላት የቴክኖሎጂ ልህቀት የአፍሪካን የኃይል መፃኢ ዕድል ሊያጠናክር ይችላል -ሲሉ የሱዳን ሚኒስትር ተናገሩ
19:23 16.10.2025 (የተሻሻለ: 19:24 16.10.2025) ሩሲያ ያላት የቴክኖሎጂ ልህቀት የአፍሪካን የኃይል መፃኢ ዕድል ሊያጠናክር ይችላል -ሲሉ የሱዳን ሚኒስትር ተናገሩ
አፍሪካ ለረጅም ጊዜ ከኃይል አቅርቦት እጥረት ጋር ያደረገችው ትግል ከሩሲያ ጋር በመተባበር ሊለወጥ እንደሚችል የሱዳን የኃይል ሚኒስትር አል-ሙታሲም ኢብራሂም ከሩሲያ የኢነርጂ ሳምንት ጉባኤ ጎን ለጎን ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል፡፡
“ምንም እንኳን የኃይል አቅርቦት በመሠረቱ የተባበሩት መንግሥታት ካስቀመጣቸው መሠረታዊ መብቶች አንዱ ቢሆንም፣ አፍሪካ ለረጅም ጊዜ የኃይል አቅርቦት ተከልክላለች” ሲሉ የገለጹት ሚኒስትሩ ሩሲያ በሰላማዊ የኒውክሌር ቴክኖሎጂ ያላት እውቀት የአፍሪካ አገራት “አነስተኛ የኒውክሌር ሃብቶችን እንዲገነቡ” እና “መጪው ትውልድ ተመጣጣኝ እና ዘላቂ ኃይል” እንዲያገኝ እገዛ ሊያደርግ እንደሚችል አጽንኦት ሰጥተዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X