ትራምፕ ከዘለንስኪ አስቀድሞ ከፑቲን ጋር ይነጋገራሉ ተባለ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱትራምፕ ከዘለንስኪ አስቀድሞ ከፑቲን ጋር ይነጋገራሉ ተባለ
ትራምፕ ከዘለንስኪ አስቀድሞ ከፑቲን ጋር ይነጋገራሉ ተባለ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 16.10.2025
ሰብስክራይብ

ትራምፕ ከዘለንስኪ አስቀድሞ ከፑቲን ጋር ይነጋገራሉ ተባለ

ፕሬዝዳንት ትራምፕ በዕለተ ሐሙስ ከቭላድሚር ፑቲን ጋር በዩክሬን ስላለው ግጭት በስልክ እንደሚወያዩ ተዘግቧል፡፡

ይህም ዘለንስኪን በኋይት ሀውስ ተግኝተው ስለአሜሪካ የቶማሃውክ ሚሳኤሎች አቅርቦቶች አስቻይነት ላይ ከመነጋገራቸው አንድ ቀን ቀደም ብሎ እንደማለት ነው፡፡

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0