https://amh.sputniknews.africa/20251015/1898934.html
ሱዳን እና ሩሲያ በሥልጠና እና ፈጠራ የፋይናንስ ትብብራቸውን አጠናክረዋል - የፋይናንስ ሚኒስትሩ
ሱዳን እና ሩሲያ በሥልጠና እና ፈጠራ የፋይናንስ ትብብራቸውን አጠናክረዋል - የፋይናንስ ሚኒስትሩ
Sputnik አፍሪካ
ሱዳን እና ሩሲያ በሥልጠና እና ፈጠራ የፋይናንስ ትብብራቸውን አጠናክረዋል - የፋይናንስ ሚኒስትሩ ከሩሲያ ጋር የተደረገው አዲስ የጋራ ስምምነት በሁለቱ ማዕከላዊ ባንኮች መካከል ለሚኖር ጥልቅ ትብብር መሠረት የሚጥል መሆኑን የሱዳን የገንዘብ ሚኒስትር... 15.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-15T19:36+0300
2025-10-15T19:36+0300
2025-10-15T19:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/0f/1898780_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_cbfbc9f6b1583fd3f3459ff50c06c210.jpg
ሱዳን እና ሩሲያ በሥልጠና እና ፈጠራ የፋይናንስ ትብብራቸውን አጠናክረዋል - የፋይናንስ ሚኒስትሩ ከሩሲያ ጋር የተደረገው አዲስ የጋራ ስምምነት በሁለቱ ማዕከላዊ ባንኮች መካከል ለሚኖር ጥልቅ ትብብር መሠረት የሚጥል መሆኑን የሱዳን የገንዘብ ሚኒስትር ጅብሪል ኢብራሂም መሐመድ (ዶ/ር) ገልፀዋል፡፡ ይህ አጋርነት ከሥልጠና አልፎ በዲጂታል ክፍያ ስርዓቶች ውስጥ ያሉ የወደፊት ፈጠራዎችን ያካትታል ብለዋል።“ይህ በሁለቱ ማዕከላዊ ባንኮች መካከል ለሚደረግ ተጨማሪ ትብብር አንድ እርምጃ ብቻ ነው፤ ምክንያቱም ወደፊት ክፍያዎች ወደ ስዊፍት አልያም ወደሌላ ከመሄድ ይልቅ ወደ ዲጂታል ክፍያዎች ሊሸጋገሩ ይችላሉ” ሲሉ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ሱዳን እና ሩሲያ በሥልጠና እና ፈጠራ የፋይናንስ ትብብራቸውን አጠናክረዋል - የፋይናንስ ሚኒስትሩ
Sputnik አፍሪካ
ሱዳን እና ሩሲያ በሥልጠና እና ፈጠራ የፋይናንስ ትብብራቸውን አጠናክረዋል - የፋይናንስ ሚኒስትሩ
2025-10-15T19:36+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/0f/1898780_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_f225a2fa69a476cca4194ff69750ab4e.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ሱዳን እና ሩሲያ በሥልጠና እና ፈጠራ የፋይናንስ ትብብራቸውን አጠናክረዋል - የፋይናንስ ሚኒስትሩ
19:36 15.10.2025 (የተሻሻለ: 19:44 15.10.2025) ሱዳን እና ሩሲያ በሥልጠና እና ፈጠራ የፋይናንስ ትብብራቸውን አጠናክረዋል - የፋይናንስ ሚኒስትሩ
ከሩሲያ ጋር የተደረገው አዲስ የጋራ ስምምነት በሁለቱ ማዕከላዊ ባንኮች መካከል ለሚኖር ጥልቅ ትብብር መሠረት የሚጥል መሆኑን የሱዳን የገንዘብ ሚኒስትር ጅብሪል ኢብራሂም መሐመድ (ዶ/ር) ገልፀዋል፡፡ ይህ አጋርነት ከሥልጠና አልፎ በዲጂታል ክፍያ ስርዓቶች ውስጥ ያሉ የወደፊት ፈጠራዎችን ያካትታል ብለዋል።
“ይህ በሁለቱ ማዕከላዊ ባንኮች መካከል ለሚደረግ ተጨማሪ ትብብር አንድ እርምጃ ብቻ ነው፤ ምክንያቱም ወደፊት ክፍያዎች ወደ ስዊፍት አልያም ወደሌላ ከመሄድ ይልቅ ወደ ዲጂታል ክፍያዎች ሊሸጋገሩ ይችላሉ” ሲሉ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X