https://amh.sputniknews.africa/20251015/1897608.html
የማዳጋስካር መፈንቀለ መንግሥት መሪ ሚካኤል ራንድሪያኒሪና ራሳቸውን ገዜያዊ ፕሬዝዳንት አድርገው ሾሙ
የማዳጋስካር መፈንቀለ መንግሥት መሪ ሚካኤል ራንድሪያኒሪና ራሳቸውን ገዜያዊ ፕሬዝዳንት አድርገው ሾሙ
Sputnik አፍሪካ
የማዳጋስካር መፈንቀለ መንግሥት መሪ ሚካኤል ራንድሪያኒሪና ራሳቸውን ገዜያዊ ፕሬዝዳንት አድርገው ሾሙየሀገሪቱን ፕሬዝዳንት ከሥልጣን ለማውረድ የተደረገውን ወታደራዊ መፈንቅለ መንግሥት የመሩት ኮሎኔል ሚካኤል ራንድሪያኒሪና፤ አንድሪ ራጆሊና ከሀገር... 15.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-15T18:12+0300
2025-10-15T18:12+0300
2025-10-15T18:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/0f/1897454_0:0:800:450_1920x0_80_0_0_52b6ad601087a77dad6e7ad82a73c2b3.jpg
የማዳጋስካር መፈንቀለ መንግሥት መሪ ሚካኤል ራንድሪያኒሪና ራሳቸውን ገዜያዊ ፕሬዝዳንት አድርገው ሾሙየሀገሪቱን ፕሬዝዳንት ከሥልጣን ለማውረድ የተደረገውን ወታደራዊ መፈንቅለ መንግሥት የመሩት ኮሎኔል ሚካኤል ራንድሪያኒሪና፤ አንድሪ ራጆሊና ከሀገር መሸሻቸውን ተከትሎ በሕገ-መንግሥቱ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ጥያቄ መሠረት የመንግሥትን ሥልጣን እንደሚረከቡ አስታውቀዋል። የተሰናባቹ ፕሬዝዳንት ጽህፈት ቤት በወታደራዊው ልዩ ኃይል (ካፕሳት) የተወሰደውን የሀገሪቱን ሕገ-መንግስት የማገድ ተግባር "ሕገ-ወጥ እርምጃ" ሲል ማክሰኞ ዕለት አውግዟል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/0f/1897454_100:0:700:450_1920x0_80_0_0_9bf8b4cc2f947ac9ec25dd669e27f985.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የማዳጋስካር መፈንቀለ መንግሥት መሪ ሚካኤል ራንድሪያኒሪና ራሳቸውን ገዜያዊ ፕሬዝዳንት አድርገው ሾሙ
18:12 15.10.2025 (የተሻሻለ: 18:14 15.10.2025) የማዳጋስካር መፈንቀለ መንግሥት መሪ ሚካኤል ራንድሪያኒሪና ራሳቸውን ገዜያዊ ፕሬዝዳንት አድርገው ሾሙ
የሀገሪቱን ፕሬዝዳንት ከሥልጣን ለማውረድ የተደረገውን ወታደራዊ መፈንቅለ መንግሥት የመሩት ኮሎኔል ሚካኤል ራንድሪያኒሪና፤ አንድሪ ራጆሊና ከሀገር መሸሻቸውን ተከትሎ በሕገ-መንግሥቱ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ጥያቄ መሠረት የመንግሥትን ሥልጣን እንደሚረከቡ አስታውቀዋል።
የተሰናባቹ ፕሬዝዳንት ጽህፈት ቤት በወታደራዊው ልዩ ኃይል (ካፕሳት) የተወሰደውን የሀገሪቱን ሕገ-መንግስት የማገድ ተግባር "ሕገ-ወጥ እርምጃ" ሲል ማክሰኞ ዕለት አውግዟል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X