በፕሬዝዳንት ፑቲን እና አል-ሻራ ውይይት የተነሱ ቁልፍ ነጥቦች፦

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱበፕሬዝዳንት ፑቲን እና አል-ሻራ ውይይት የተነሱ ቁልፍ ነጥቦች፦
በፕሬዝዳንት ፑቲን እና አል-ሻራ ውይይት የተነሱ ቁልፍ ነጥቦች፦ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 15.10.2025
ሰብስክራይብ

በፕሬዝዳንት ፑቲን እና አል-ሻራ ውይይት የተነሱ ቁልፍ ነጥቦች፦

🟠 በአልሻራ የሚመሩት ኃይሎች በሶሪያ ድል መቀዳጀት መቻላቸው ትልቅ ስኬት እና ማህበረሰቡን ለማጠናከር የተወሰደ እርምጃ ነው ሲሉ ፑቲን ገልፀዋል፡፡

🟠 ፑቲን በሶሪያ እና ሩሲያ መካከል ያለው ግንኙነት ሁልጊዜም ወዳጃዊ ነው ሲሉ ተናግረዋል፡፡

🟠 የሶሪያ የሽግግር ፕሬዝዳንት ፑቲን ላደረጉላቸው አቀባባለ አመስግነዋል፡፡

🟠 አዲሱ የሶሪያ መንግሥት ከሩሲያ ጋር ያላውን ግንኙነት እንደ አዲስ ማስጀመር እንደሚፈልግ የሽግግር ፕሬዝዳንቱ ጠቁመዋል፡፡

🟠 በአዲሷ ሶሪያ ልማት ላይ ሩሲያ ወሳኝ ሚና እንደሚኖራት አል-ሻራ አንስተዋል፡፡

🟠 ሩሲያ እና ሶሪያ በታሪካዊ ግንኙነት የተሳሰሩ ናቸው ሲሉም አል-ሻራ ገልፀዋል፡፡

🟠 ሶሪያ ሩሲያ በተለያዩ መስኮች እንድታሳካ ባስቻለቻቸው በርካታ ስኬቶች ላይ አሁንም ትተማመናለች።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0