በፕሬዝዳንት ፑቲን እና አል-ሻራ ውይይት የተነሱ ቁልፍ ነጥቦች፦
15:12 15.10.2025 (የተሻሻለ: 15:14 15.10.2025)

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
በፕሬዝዳንት ፑቲን እና አል-ሻራ ውይይት የተነሱ ቁልፍ ነጥቦች፦
🟠 በአልሻራ የሚመሩት ኃይሎች በሶሪያ ድል መቀዳጀት መቻላቸው ትልቅ ስኬት እና ማህበረሰቡን ለማጠናከር የተወሰደ እርምጃ ነው ሲሉ ፑቲን ገልፀዋል፡፡
🟠 ፑቲን በሶሪያ እና ሩሲያ መካከል ያለው ግንኙነት ሁልጊዜም ወዳጃዊ ነው ሲሉ ተናግረዋል፡፡
🟠 የሶሪያ የሽግግር ፕሬዝዳንት ፑቲን ላደረጉላቸው አቀባባለ አመስግነዋል፡፡
🟠 አዲሱ የሶሪያ መንግሥት ከሩሲያ ጋር ያላውን ግንኙነት እንደ አዲስ ማስጀመር እንደሚፈልግ የሽግግር ፕሬዝዳንቱ ጠቁመዋል፡፡
🟠 በአዲሷ ሶሪያ ልማት ላይ ሩሲያ ወሳኝ ሚና እንደሚኖራት አል-ሻራ አንስተዋል፡፡
🟠 ሩሲያ እና ሶሪያ በታሪካዊ ግንኙነት የተሳሰሩ ናቸው ሲሉም አል-ሻራ ገልፀዋል፡፡
🟠 ሶሪያ ሩሲያ በተለያዩ መስኮች እንድታሳካ ባስቻለቻቸው በርካታ ስኬቶች ላይ አሁንም ትተማመናለች።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X