https://amh.sputniknews.africa
የአፍሪካ ወጣቶችን መጪው ዘመን ለሚጠይቀው ክህሎት ማዘጋጀት ይገባል - የደቡብ አፍሪካ ምክትል ትምህርት ሚኒስትር
የአፍሪካ ወጣቶችን መጪው ዘመን ለሚጠይቀው ክህሎት ማዘጋጀት ይገባል - የደቡብ አፍሪካ ምክትል ትምህርት ሚኒስትር
Sputnik አፍሪካ
የአፍሪካ ወጣቶችን መጪው ዘመን ለሚጠይቀው ክህሎት ማዘጋጀት ይገባል - የደቡብ አፍሪካ ምክትል ትምህርት ሚኒስትር ሚሚ ጎንደዌ፤ የአፍሪካ ሀገራት በዲጂታል ክህሎት የበለፀጉ ሥራ ፈጣሪ ወጣቶችን በስፋት ለማፍራት፤ የአኅጉሪቱን የቴክኒክ እና ሙያ ሥልጠና... 14.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-14T20:03+0300
2025-10-14T20:03+0300
2025-10-14T20:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/0e/1888806_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_3da27b53245af2e7ca06080093182196.jpg
የአፍሪካ ወጣቶችን መጪው ዘመን ለሚጠይቀው ክህሎት ማዘጋጀት ይገባል - የደቡብ አፍሪካ ምክትል ትምህርት ሚኒስትር ሚሚ ጎንደዌ፤ የአፍሪካ ሀገራት በዲጂታል ክህሎት የበለፀጉ ሥራ ፈጣሪ ወጣቶችን በስፋት ለማፍራት፤ የአኅጉሪቱን የቴክኒክ እና ሙያ ሥልጠና ስትራቴጂ በትኩረት መተግበር አንዳለባቸው ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።"አኅጉሪቱን ከተቀረው ዓለም ጋር ተወዳዳሪ ለማድረግ የዲጂታል ክህሎት መሠረታዊ ጉዳይ ነው። ስትራቴጂው የቴክኒክ እና ሙያ ሥልጠናን በማስፋት ችግር ፈቺ ፈጠራዎችን ለማብዛት ያግዛል" ብለዋል፡፡በአዲስ አበባ እየተካሄደ በሚገኘው የአፍሪካ ክህሎት ሳምንት የአፍሪካ አህጉራዊ የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ስትራቴጂ 2025-34 ይፋ ሆኗል፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የአፍሪካ ወጣቶችን መጪው ዘመን ለሚጠይቀው ክህሎት ማዘጋጀት ይገባል - የደቡብ አፍሪካ ምክትል ትምህርት ሚኒስትር
Sputnik አፍሪካ
የአፍሪካ ወጣቶችን መጪው ዘመን ለሚጠይቀው ክህሎት ማዘጋጀት ይገባል - የደቡብ አፍሪካ ምክትል ትምህርት ሚኒስትር
2025-10-14T20:03+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/0e/1888806_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_85775f9f460d977496772fce273c3a44.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የአፍሪካ ወጣቶችን መጪው ዘመን ለሚጠይቀው ክህሎት ማዘጋጀት ይገባል - የደቡብ አፍሪካ ምክትል ትምህርት ሚኒስትር
20:03 14.10.2025 (የተሻሻለ: 20:14 14.10.2025) የአፍሪካ ወጣቶችን መጪው ዘመን ለሚጠይቀው ክህሎት ማዘጋጀት ይገባል - የደቡብ አፍሪካ ምክትል ትምህርት ሚኒስትር
ሚሚ ጎንደዌ፤ የአፍሪካ ሀገራት በዲጂታል ክህሎት የበለፀጉ ሥራ ፈጣሪ ወጣቶችን በስፋት ለማፍራት፤ የአኅጉሪቱን የቴክኒክ እና ሙያ ሥልጠና ስትራቴጂ በትኩረት መተግበር አንዳለባቸው ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
"አኅጉሪቱን ከተቀረው ዓለም ጋር ተወዳዳሪ ለማድረግ የዲጂታል ክህሎት መሠረታዊ ጉዳይ ነው። ስትራቴጂው የቴክኒክ እና ሙያ ሥልጠናን በማስፋት ችግር ፈቺ ፈጠራዎችን ለማብዛት ያግዛል" ብለዋል፡፡
በአዲስ አበባ እየተካሄደ በሚገኘው የአፍሪካ ክህሎት ሳምንት የአፍሪካ አህጉራዊ የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ስትራቴጂ 2025-34 ይፋ ሆኗል፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X