https://amh.sputniknews.africa
አፍሪካ ጥሬ ዕቃ ሳይሆን ጥሬ አቅም ነው ወደ ውጭ ስትልክ የኖረችው - የኢትዮጵያ የጭነት አስተላላፊ እና የመርከብ አገልግሎት ወኪሎች ማኅበር
አፍሪካ ጥሬ ዕቃ ሳይሆን ጥሬ አቅም ነው ወደ ውጭ ስትልክ የኖረችው - የኢትዮጵያ የጭነት አስተላላፊ እና የመርከብ አገልግሎት ወኪሎች ማኅበር
Sputnik አፍሪካ
አፍሪካ ጥሬ ዕቃ ሳይሆን ጥሬ አቅም ነው ወደ ውጭ ስትልክ የኖረችው - የኢትዮጵያ የጭነት አስተላላፊ እና የመርከብ አገልግሎት ወኪሎች ማኅበር የማኅበሩ ፕሬዚዳንት አቶ ዳዊት ውብሸት፤ ነፃ የንግድ ቀጣናው የአፍሪካ ሀገራት እሴት የተጨመረባቸው ምርቶች... 14.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-14T19:44+0300
2025-10-14T19:44+0300
2025-10-14T19:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/0e/1888155_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_b7512b7c03e7a46ea52b9858baa1195b.jpg
አፍሪካ ጥሬ ዕቃ ሳይሆን ጥሬ አቅም ነው ወደ ውጭ ስትልክ የኖረችው - የኢትዮጵያ የጭነት አስተላላፊ እና የመርከብ አገልግሎት ወኪሎች ማኅበር የማኅበሩ ፕሬዚዳንት አቶ ዳዊት ውብሸት፤ ነፃ የንግድ ቀጣናው የአፍሪካ ሀገራት እሴት የተጨመረባቸው ምርቶች ግብይትን ለማሳደግ የላቀ ፋይዳ እንዳለው ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።"ጠንካራ የግብይት ባሕል አለመኖር የአኅጉሪቱ ዕድገት ዋነኛ ማነቆ ሆኖ ቆይቷል። የትኛው ሀገር ምን አለው የሚለውን ለይተን ወደ ራሳችን ገበያ ከማምጣት ይልቅ የላክነው ጥሪ ዕቃ እሴት ተጨምሮበት ሲመጣ መልሰን እንገዛ ነበር" ብለዋል። የአፍሪካ አኅጉራዊ ነጻ ንግድ ቀጣና ተሳትፎን ማሳደግ ለአኅጉሪቱ ሁለንተናዊ ዕድገት ያለቱን አበርክቶም አውስተዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
አፍሪካ ጥሬ ዕቃ ሳይሆን ጥሬ አቅም ነው ወደ ውጭ ስትልክ የኖረችው - የኢትዮጵያ የጭነት አስተላላፊ እና የመርከብ አገልግሎት ወኪሎች ማኅበር
Sputnik አፍሪካ
አፍሪካ ጥሬ ዕቃ ሳይሆን ጥሬ አቅም ነው ወደ ውጭ ስትልክ የኖረችው - የኢትዮጵያ የጭነት አስተላላፊ እና የመርከብ አገልግሎት ወኪሎች ማኅበር
2025-10-14T19:44+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/0e/1888155_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_4222d302605afd424e6d22839e833671.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
አፍሪካ ጥሬ ዕቃ ሳይሆን ጥሬ አቅም ነው ወደ ውጭ ስትልክ የኖረችው - የኢትዮጵያ የጭነት አስተላላፊ እና የመርከብ አገልግሎት ወኪሎች ማኅበር
19:44 14.10.2025 (የተሻሻለ: 19:54 14.10.2025) አፍሪካ ጥሬ ዕቃ ሳይሆን ጥሬ አቅም ነው ወደ ውጭ ስትልክ የኖረችው - የኢትዮጵያ የጭነት አስተላላፊ እና የመርከብ አገልግሎት ወኪሎች ማኅበር
የማኅበሩ ፕሬዚዳንት አቶ ዳዊት ውብሸት፤ ነፃ የንግድ ቀጣናው የአፍሪካ ሀገራት እሴት የተጨመረባቸው ምርቶች ግብይትን ለማሳደግ የላቀ ፋይዳ እንዳለው ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
"ጠንካራ የግብይት ባሕል አለመኖር የአኅጉሪቱ ዕድገት ዋነኛ ማነቆ ሆኖ ቆይቷል። የትኛው ሀገር ምን አለው የሚለውን ለይተን ወደ ራሳችን ገበያ ከማምጣት ይልቅ የላክነው ጥሪ ዕቃ እሴት ተጨምሮበት ሲመጣ መልሰን እንገዛ ነበር" ብለዋል።
የአፍሪካ አኅጉራዊ ነጻ ንግድ ቀጣና ተሳትፎን ማሳደግ ለአኅጉሪቱ ሁለንተናዊ ዕድገት ያለቱን አበርክቶም አውስተዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X