https://amh.sputniknews.africa
ኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና ኤም23 አማፂያን የተኩስ አቁም ክትትል ማዕቀፍ ለመዘርጋት የዶሃ ስምምነትን ተፈራረሙ
ኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና ኤም23 አማፂያን የተኩስ አቁም ክትትል ማዕቀፍ ለመዘርጋት የዶሃ ስምምነትን ተፈራረሙ
Sputnik አፍሪካ
ኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና ኤም23 አማፂያን የተኩስ አቁም ክትትል ማዕቀፍ ለመዘርጋት የዶሃ ስምምነትን ተፈራረሙ"ይህ ማዕቀፍ ቋሚ የተኩስ አቁም ስምምነቱን አፈፃፀም በመቆጣጠር፣ ተላልፈው የተገኙ ጥሰቶችን በመመርመር እንዲሁም በማረጋገጥ፤ ግጭቶች... 14.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-14T18:29+0300
2025-10-14T18:29+0300
2025-10-14T18:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/0e/1887291_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_2b7016cfe97769ac5a88bb7757dfb3e8.jpg
ኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና ኤም23 አማፂያን የተኩስ አቁም ክትትል ማዕቀፍ ለመዘርጋት የዶሃ ስምምነትን ተፈራረሙ"ይህ ማዕቀፍ ቋሚ የተኩስ አቁም ስምምነቱን አፈፃፀም በመቆጣጠር፣ ተላልፈው የተገኙ ጥሰቶችን በመመርመር እንዲሁም በማረጋገጥ፤ ግጭቶች ዳግም እንዳይቀሰቀሱ ለመከላከል ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ለመነጋገር ዕድል ይፈጥራል" ሲል የኳታር የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በመግለጫው አስታውቋል።ኳታር ለሰላም "ቁልፍ እርምጃ" በማለት ያደነቀችውን ይህን ማዕቀፍ ዶሃን ጨምሮ አሜሪካ እና የአፍሪካ ኅብረት ይከታተሉታል። ይህ የመግባቢያ ውል በምስራቅ ኮንጎ ያለውን ግጭት በዘላቂነት ለማስቆም ያለመውን የሐምሌ ወር የተኩስ አቁም ስምምነት ተከትሎ የመጣ ነው።በሰው ሠራሽ አሰተውህሎት የበለፀገ ምሥል በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/0e/1887291_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_0ccf047a049c1917c7cb908138656f2d.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና ኤም23 አማፂያን የተኩስ አቁም ክትትል ማዕቀፍ ለመዘርጋት የዶሃ ስምምነትን ተፈራረሙ
18:29 14.10.2025 (የተሻሻለ: 18:34 14.10.2025) ኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና ኤም23 አማፂያን የተኩስ አቁም ክትትል ማዕቀፍ ለመዘርጋት የዶሃ ስምምነትን ተፈራረሙ
"ይህ ማዕቀፍ ቋሚ የተኩስ አቁም ስምምነቱን አፈፃፀም በመቆጣጠር፣ ተላልፈው የተገኙ ጥሰቶችን በመመርመር እንዲሁም በማረጋገጥ፤ ግጭቶች ዳግም እንዳይቀሰቀሱ ለመከላከል ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ለመነጋገር ዕድል ይፈጥራል" ሲል የኳታር የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በመግለጫው አስታውቋል።
ኳታር ለሰላም "ቁልፍ እርምጃ" በማለት ያደነቀችውን ይህን ማዕቀፍ ዶሃን ጨምሮ አሜሪካ እና የአፍሪካ ኅብረት ይከታተሉታል።
ይህ የመግባቢያ ውል በምስራቅ ኮንጎ ያለውን ግጭት በዘላቂነት ለማስቆም ያለመውን የሐምሌ ወር የተኩስ አቁም ስምምነት ተከትሎ የመጣ ነው።
በሰው ሠራሽ አሰተውህሎት የበለፀገ ምሥል
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X