የኢትዮጵያ እምቅ የታዳሽ ኃይል ሀብት በአረንጓዴ ትራንስፖርት ዘርፍ ላይ መነቃቃትን ፈጥሯል - የትራንስፖርት እና ሎጅስቲክስ ሚኒስቴር

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየኢትዮጵያ እምቅ የታዳሽ ኃይል ሀብት በአረንጓዴ ትራንስፖርት ዘርፍ ላይ መነቃቃትን ፈጥሯል - የትራንስፖርት እና ሎጅስቲክስ ሚኒስቴር
የኢትዮጵያ እምቅ የታዳሽ ኃይል ሀብት በአረንጓዴ ትራንስፖርት ዘርፍ ላይ መነቃቃትን ፈጥሯል - የትራንስፖርት እና ሎጅስቲክስ ሚኒስቴር - Sputnik አፍሪካ, 1920, 14.10.2025
ሰብስክራይብ

የኢትዮጵያ እምቅ የታዳሽ ኃይል ሀብት በአረንጓዴ ትራንስፖርት ዘርፍ ላይ መነቃቃትን ፈጥሯል - የትራንስፖርት እና ሎጅስቲክስ ሚኒስቴር

‎ሀገሪቱ የአረንጓዴ ትራንስፖርት ዘርፍን በፖሊሲ እና ስትራቴጂ በመደገፍ ውጤታማ ሥራዎችን እያከናወነች ትገኛለች ያሉት የትራንስፖርት እና ሎጅስቲክስ ሚኒስትር ዴኤታ በርኦ ሐሰን ናቸው፡፡

◻ በኤሌክትሪክ የሚሠሩ ተሽከርካሪዎችን በስፋት ለማምረት የሚያስችል የተፈጥሮ ማዕድናት እንዳሏት፣

◻ የተለያዩ ግዙፍ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ አምራች ኩባንያዎች በዘርፉ ለመሠማራት እንቅስቃሴ እንደጀመሩ፣

◻ የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ መጠናቀቅን የተለያዩ ሀገራት ኩባንያዎች እየሳበ እንደሚገኝም ገልፀዋል፡፡

ኢትዮጵያ አማራጭ የታዳሽ ኃይል አቅርቦት ያላት ሀገር መሆኗን ለማሳየት በአዲስ አበባ የሚካሄደውን “አፍሪካ ኢ-ሞቢሊቲ 2025” የተሰኘ አህጉራዊ ኹነት በአዳማ አንድ የንፋስ የኃይል ማመንጫ ጣቢያ የማስተዋወቅ ሥራ ተከናውኗል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0