የማዳጋስካር ወታደራዊ ኃይል በፕሬዝዳንቱ ላይ ክስ መጀመሩን ተከትሎ ሥልጣን መቆጣጠሩን አስታወቀ
16:37 14.10.2025 (የተሻሻለ: 17:44 14.10.2025)

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
የማዳጋስካር ወታደራዊ ኃይል በፕሬዝዳንቱ ላይ ክስ መጀመሩን ተከትሎ ሥልጣን መቆጣጠሩን አስታወቀ
የሀገሪቱ ልዩ ወታደራዊ ክፍል (ካፕሳት) ተግባራዊ የሚሆኑ አንዳንድ እርምጃዎችን መዘርዘሩን የመገናኛ ብዙኃን ዘገባዎች ጠቁመዋል፦
🟠 ከብሔራዊ ምክር ቤቱ በስተቀር ሁሉንም የመንግሥት አካላት መበተን፣
🟠 ሕገ-መንግሥቱን ማፍረስ እና አዲስ ሕገ-መንግሥት ለማጽደቅ ሕዝበ ውሳኔ ማካሄድ፣
🟠 አዲስ ጠቅላይ ሚኒስትር መሾም፤ ከዚያም አዲስ መንግሥት ማቋቋም፣
🟠 እስከ ሁለት ዓመት የሚቆይ የሽግግር ወቅት።
መግለጫው የፕሬዝዳንቱ መኖሪያ ከሆነው ከአምቦትሲሮሂትራ ቤተ-መንግሥት የተሰጠ ነው።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X