https://amh.sputniknews.africa
በተነሳባቸው ከባድ ተቃውሞ ከሀገር የሸሹት የማዳጋስካር ፕሬዝዳንት ሥልጣናቸውን ለመልቀቅ አሻፈረኝ ማለታቸው ተሰማ
በተነሳባቸው ከባድ ተቃውሞ ከሀገር የሸሹት የማዳጋስካር ፕሬዝዳንት ሥልጣናቸውን ለመልቀቅ አሻፈረኝ ማለታቸው ተሰማ
Sputnik አፍሪካ
በተነሳባቸው ከባድ ተቃውሞ ከሀገር የሸሹት የማዳጋስካር ፕሬዝዳንት ሥልጣናቸውን ለመልቀቅ አሻፈረኝ ማለታቸው ተሰማ ፕሬዝዳንት አንድሪ ራጆሊና ህይወታቸውን ለመጠበቅ ሲሉ ደህንነቱ ወደተጠበቀ ስፍራ ለመሸሽ እንደተገደዱ ትናንት ባደረጉት ንግግር ገልፀዋል፡፡... 14.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-14T10:30+0300
2025-10-14T10:30+0300
2025-10-14T10:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/0e/1881787_0:56:1280:776_1920x0_80_0_0_5019873a8c6386f3a2629c5018379899.jpg
በተነሳባቸው ከባድ ተቃውሞ ከሀገር የሸሹት የማዳጋስካር ፕሬዝዳንት ሥልጣናቸውን ለመልቀቅ አሻፈረኝ ማለታቸው ተሰማ ፕሬዝዳንት አንድሪ ራጆሊና ህይወታቸውን ለመጠበቅ ሲሉ ደህንነቱ ወደተጠበቀ ስፍራ ለመሸሽ እንደተገደዱ ትናንት ባደረጉት ንግግር ገልፀዋል፡፡ "አንድ የዲፕሎማሲያዊ ምንጭ ከንግግሩ በኋላ ራጆሊና ሥልጣናቸውን ለመልቀቅ አሻፈረኝ ብለዋል" ሲል የምዕራባውያን መገናኛ ብዙኃን በትናንተናው ዕለት ዘግቧል።አሁን ላይ የት እንዳሉ የማይታወቀው ራጆሊና፤ ሰኞ ጠዋት ከካቢኔያቸው ጋር የርቀት ስብሰባ ሲያደርጉ ሀገሪቱን ለማስተዳደር ብቁ መሆናቸውን እንዳወጁ መገናኛ ብዙኃን ይፋ አድርገዋል። ድጋፋቸውን ለማረጋገጥ ቅዳሜና እሁድ ከበርካታ ሌሎች የአፍሪካ መሪዎች ጋር የምክክር ስብሰባ ማድረጋቸው ተጠቁሟል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/0e/1881787_86:0:1195:832_1920x0_80_0_0_b9fbb49bdd29c4a33305105f4511b0e8.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በተነሳባቸው ከባድ ተቃውሞ ከሀገር የሸሹት የማዳጋስካር ፕሬዝዳንት ሥልጣናቸውን ለመልቀቅ አሻፈረኝ ማለታቸው ተሰማ
10:30 14.10.2025 (የተሻሻለ: 10:34 14.10.2025) በተነሳባቸው ከባድ ተቃውሞ ከሀገር የሸሹት የማዳጋስካር ፕሬዝዳንት ሥልጣናቸውን ለመልቀቅ አሻፈረኝ ማለታቸው ተሰማ
ፕሬዝዳንት አንድሪ ራጆሊና ህይወታቸውን ለመጠበቅ ሲሉ ደህንነቱ ወደተጠበቀ ስፍራ ለመሸሽ እንደተገደዱ ትናንት ባደረጉት ንግግር ገልፀዋል፡፡
"አንድ የዲፕሎማሲያዊ ምንጭ ከንግግሩ በኋላ ራጆሊና ሥልጣናቸውን ለመልቀቅ አሻፈረኝ ብለዋል" ሲል የምዕራባውያን መገናኛ ብዙኃን በትናንተናው ዕለት ዘግቧል።
አሁን ላይ የት እንዳሉ የማይታወቀው ራጆሊና፤ ሰኞ ጠዋት ከካቢኔያቸው ጋር የርቀት ስብሰባ ሲያደርጉ ሀገሪቱን ለማስተዳደር ብቁ መሆናቸውን እንዳወጁ መገናኛ ብዙኃን ይፋ አድርገዋል። ድጋፋቸውን ለማረጋገጥ ቅዳሜና እሁድ ከበርካታ ሌሎች የአፍሪካ መሪዎች ጋር የምክክር ስብሰባ ማድረጋቸው ተጠቁሟል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X