አፍሪካዊያን ወጣቶች ለዲጂታይዜሽን ዘርፎች ልዩ ትኩረት ሊሰጡ ይገባል

ሰብስክራይብ

አፍሪካዊያን ወጣቶች ለዲጂታይዜሽን ዘርፎች ልዩ ትኩረት ሊሰጡ ይገባል

ወጣቶች በአኅጉሪቱ ሰፊ ገበያ ባላቸው የኢንዱስትሪ ልማት ዘርፎች በመሰማራት ተጠቃሚነታቸውን ማሳደግ እንዳለባቸው፤ የአይ ዎርክ ኢን አፍሪካ ማኔጂንግ ዳይሬክተር ሉርደስ ሎቤዴ ይገልጻሉ፡፡

"ከዲጂታላይዜሽን ባሻገር ታዳሽ ኃይል እና ፋርማሲዩቲካል (የመድኃኒት ምርት) ዘርፎችም ሌሎች ዕምቅ አቅም ያላቸው መስኮች ናቸው። ወጣቶች በተለይ የመጪው ጊዜ ዕውቀቶችን በጥልቀት እንዲመረምሩ ማበረታታት እፈልጋለሁ" ብለዋል።

ስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ፤ አኅጉሪቱ ለንግድ ትስስር ያሏትን ዕምቅ ሐብቶችም አውስተዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0