https://amh.sputniknews.africa
ዓለም አቀፍ ኅብረት ለጋዛ የሰላም ጉባኤ እውነተኛ ግዝፈት ይሰጠዋል - የግብፅ የቀድሞ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር
ዓለም አቀፍ ኅብረት ለጋዛ የሰላም ጉባኤ እውነተኛ ግዝፈት ይሰጠዋል - የግብፅ የቀድሞ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር
Sputnik አፍሪካ
ዓለም አቀፍ ኅብረት ለጋዛ የሰላም ጉባኤ እውነተኛ ግዝፈት ይሰጠዋል - የግብፅ የቀድሞ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር “የዓለም መሪዎች ጉልህ ተሳትፎ ለስምምነቱ ክብደት ይሰጠዋል፣ ዓለም አቀፍ እውቅና ወዳለው ሰነድ ይለውጠዋል፣ አፈጻጸሙም የሁሉም ወገኖች... 13.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-13T18:59+0300
2025-10-13T18:59+0300
2025-10-13T19:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/0d/1880248_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_e0955f2a509c369b147d4b11a9815990.jpg
ዓለም አቀፍ ኅብረት ለጋዛ የሰላም ጉባኤ እውነተኛ ግዝፈት ይሰጠዋል - የግብፅ የቀድሞ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር “የዓለም መሪዎች ጉልህ ተሳትፎ ለስምምነቱ ክብደት ይሰጠዋል፣ ዓለም አቀፍ እውቅና ወዳለው ሰነድ ይለውጠዋል፣ አፈጻጸሙም የሁሉም ወገኖች ኃላፊነት ይሆናል” ሲሉ መሐመድ አል ኦራቢ ለስፑትኒክ ተናግረዋል፡፡ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ጸሃፊ እና የፀጥታው ምክር ቤት አባላት መገኘታቸው ስምምነቱ ሕጋዊ እና ፖለቲካዊ ኃይል እንዲኖረው ያደርጋልም ብለዋል፡፡ ግብፅ ከሁለት ዓመት በፊት ያወጣቻቸው ስድስት ዋና ዋና መርህዎች ለፕሬዝዳንት ትራምፕ ተነሳሽነት መሠረት ሆነዋል ያሉት የቀድሞው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር፤ መፈናቀልን ማቆም፣ ሰብዓዊ እርዳታን ማረጋገጥ እና የተሟላ የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ መድረስ ትኩረታቸው እንደነበር አስታውሰዋል፡፡በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/0d/1880248_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_4da67f0b5950c5604b65f7534c27a22d.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ዓለም አቀፍ ኅብረት ለጋዛ የሰላም ጉባኤ እውነተኛ ግዝፈት ይሰጠዋል - የግብፅ የቀድሞ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር
18:59 13.10.2025 (የተሻሻለ: 19:04 13.10.2025) ዓለም አቀፍ ኅብረት ለጋዛ የሰላም ጉባኤ እውነተኛ ግዝፈት ይሰጠዋል - የግብፅ የቀድሞ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር
“የዓለም መሪዎች ጉልህ ተሳትፎ ለስምምነቱ ክብደት ይሰጠዋል፣ ዓለም አቀፍ እውቅና ወዳለው ሰነድ ይለውጠዋል፣ አፈጻጸሙም የሁሉም ወገኖች ኃላፊነት ይሆናል” ሲሉ መሐመድ አል ኦራቢ ለስፑትኒክ ተናግረዋል፡፡
የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ጸሃፊ እና የፀጥታው ምክር ቤት አባላት መገኘታቸው ስምምነቱ ሕጋዊ እና ፖለቲካዊ ኃይል እንዲኖረው ያደርጋልም ብለዋል፡፡
ግብፅ ከሁለት ዓመት በፊት ያወጣቻቸው ስድስት ዋና ዋና መርህዎች ለፕሬዝዳንት ትራምፕ ተነሳሽነት መሠረት ሆነዋል ያሉት የቀድሞው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር፤ መፈናቀልን ማቆም፣ ሰብዓዊ እርዳታን ማረጋገጥ እና የተሟላ የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ መድረስ ትኩረታቸው እንደነበር አስታውሰዋል፡፡
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X