https://amh.sputniknews.africa
የማዳጋስካር ፕሬዝዳንት በ2021 የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ ለተሳተፉ ሁለት የቀድሞ የፈረንሳይ መኮንኖች ይቅርታ ማድረጋቸውን ሰነድ አጋለጠ
የማዳጋስካር ፕሬዝዳንት በ2021 የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ ለተሳተፉ ሁለት የቀድሞ የፈረንሳይ መኮንኖች ይቅርታ ማድረጋቸውን ሰነድ አጋለጠ
Sputnik አፍሪካ
የማዳጋስካር ፕሬዝዳንት በ2021 የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ ለተሳተፉ ሁለት የቀድሞ የፈረንሳይ መኮንኖች ይቅርታ ማድረጋቸውን ሰነድ አጋለጠበቅደም ተከተል 20 እና 10 ዓመት የተፈረደባቸውን ፖል ማይሎት ራፋኖሃራና እና ፊሊፕ ማርክ ፍራንሷን ስም የያዘ... 13.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-13T18:45+0300
2025-10-13T18:45+0300
2025-10-13T18:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/0d/1880035_0:380:927:901_1920x0_80_0_0_7d2db27d8c7c15037ad73d22b44fdc4b.jpg
የማዳጋስካር ፕሬዝዳንት በ2021 የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ ለተሳተፉ ሁለት የቀድሞ የፈረንሳይ መኮንኖች ይቅርታ ማድረጋቸውን ሰነድ አጋለጠበቅደም ተከተል 20 እና 10 ዓመት የተፈረደባቸውን ፖል ማይሎት ራፋኖሃራና እና ፊሊፕ ማርክ ፍራንሷን ስም የያዘ የይቅርታ ሰነድ በበየነ መረብ ወጥቷል፡፡ አንዲሪ ራጆሊና ታይቶ የማይታወቅ ተቃውሞ ገጥሟቸው በፈረንሳይ ወታደራዊ አውሮፕላን ከሀገር መውጣታቸውን ቀደም ሲል የፈረንሳይ መገናኛ ብዙኃን መዘገባቸው የሚታወስ ነው።በእንግሊዝኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/0d/1880035_0:293:927:988_1920x0_80_0_0_f348c6897d01d8dd2a832d2316c5d604.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የማዳጋስካር ፕሬዝዳንት በ2021 የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ ለተሳተፉ ሁለት የቀድሞ የፈረንሳይ መኮንኖች ይቅርታ ማድረጋቸውን ሰነድ አጋለጠ
18:45 13.10.2025 (የተሻሻለ: 18:54 13.10.2025) የማዳጋስካር ፕሬዝዳንት በ2021 የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ ለተሳተፉ ሁለት የቀድሞ የፈረንሳይ መኮንኖች ይቅርታ ማድረጋቸውን ሰነድ አጋለጠ
በቅደም ተከተል 20 እና 10 ዓመት የተፈረደባቸውን ፖል ማይሎት ራፋኖሃራና እና ፊሊፕ ማርክ ፍራንሷን ስም የያዘ የይቅርታ ሰነድ በበየነ መረብ ወጥቷል፡፡
አንዲሪ ራጆሊና ታይቶ የማይታወቅ ተቃውሞ ገጥሟቸው በፈረንሳይ ወታደራዊ አውሮፕላን ከሀገር መውጣታቸውን ቀደም ሲል የፈረንሳይ መገናኛ ብዙኃን መዘገባቸው የሚታወስ ነው።
በእንግሊዝኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X