https://amh.sputniknews.africa
ለአኅጉሪቱ የኢንዱስትሪ ልማት ጉዞ የቴክኒክ እና ሙያ ሥልጠናን ማስፋት ቁልፍ ጉዳይ ነው - የዘርፉ ምሑር
ለአኅጉሪቱ የኢንዱስትሪ ልማት ጉዞ የቴክኒክ እና ሙያ ሥልጠናን ማስፋት ቁልፍ ጉዳይ ነው - የዘርፉ ምሑር
Sputnik አፍሪካ
ለአኅጉሪቱ የኢንዱስትሪ ልማት ጉዞ የቴክኒክ እና ሙያ ሥልጠናን ማስፋት ቁልፍ ጉዳይ ነው - የዘርፉ ምሑር የአፍሪካን የተፈጥሮ ሐብት ወደ ልማት ለመቀየር የወጣቶችን የሙያ ክህሎት ማሳደግ ላይ በትኩረት መሥራት እንደሚገባ የናሚቢያ የሙያ ትምህርት እና... 13.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-13T18:15+0300
2025-10-13T18:15+0300
2025-10-13T18:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/0d/1878085_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_e469ec4cc7db92c645373832086f7b32.jpg
ለአኅጉሪቱ የኢንዱስትሪ ልማት ጉዞ የቴክኒክ እና ሙያ ሥልጠናን ማስፋት ቁልፍ ጉዳይ ነው - የዘርፉ ምሑር የአፍሪካን የተፈጥሮ ሐብት ወደ ልማት ለመቀየር የወጣቶችን የሙያ ክህሎት ማሳደግ ላይ በትኩረት መሥራት እንደሚገባ የናሚቢያ የሙያ ትምህርት እና ሥልጠና ዳይሬክተር ዳሊያ መዊያ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል። "በዘርፉ ያሉንን አቅሞች ለይተን ማወቅ ይኖርብናል። የተፈጥሮ ሐብታችንን ለልማታችን ለማዋልም ቴክኖሎጂን እና ፈጠራን የሚያልቁ የሰው ኃይል ሥልጠናዎችን ማስፋት የግድ ነው" ብለዋል። ከጥቅምት 3 እስከ 7 የሚካሄደው የአፍሪካ የክህሎት ሳምንት ዛሬ በአዲስ አበባ ተጀምሯል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ለአኅጉሪቱ የኢንዱስትሪ ልማት ጉዞ የቴክኒክ እና ሙያ ሥልጠናን ማስፋት ቁልፍ ጉዳይ ነው - የዘርፉ ምሑር
Sputnik አፍሪካ
ለአኅጉሪቱ የኢንዱስትሪ ልማት ጉዞ የቴክኒክ እና ሙያ ሥልጠናን ማስፋት ቁልፍ ጉዳይ ነው - የዘርፉ ምሑር
2025-10-13T18:15+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/0d/1878085_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_0656039c9dae30d04774fb84176ec1dd.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ለአኅጉሪቱ የኢንዱስትሪ ልማት ጉዞ የቴክኒክ እና ሙያ ሥልጠናን ማስፋት ቁልፍ ጉዳይ ነው - የዘርፉ ምሑር
18:15 13.10.2025 (የተሻሻለ: 18:24 13.10.2025) ለአኅጉሪቱ የኢንዱስትሪ ልማት ጉዞ የቴክኒክ እና ሙያ ሥልጠናን ማስፋት ቁልፍ ጉዳይ ነው - የዘርፉ ምሑር
የአፍሪካን የተፈጥሮ ሐብት ወደ ልማት ለመቀየር የወጣቶችን የሙያ ክህሎት ማሳደግ ላይ በትኩረት መሥራት እንደሚገባ የናሚቢያ የሙያ ትምህርት እና ሥልጠና ዳይሬክተር ዳሊያ መዊያ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
"በዘርፉ ያሉንን አቅሞች ለይተን ማወቅ ይኖርብናል። የተፈጥሮ ሐብታችንን ለልማታችን ለማዋልም ቴክኖሎጂን እና ፈጠራን የሚያልቁ የሰው ኃይል ሥልጠናዎችን ማስፋት የግድ ነው" ብለዋል።
ከጥቅምት 3 እስከ 7 የሚካሄደው የአፍሪካ የክህሎት ሳምንት ዛሬ በአዲስ አበባ ተጀምሯል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X