https://amh.sputniknews.africa
ማዳጋስካር በፕሬዝዳንቱ ላይ ከተቃጣው ስጋት ጀርባ ያሉ ሰዎችን እንደምትቀጣ አስታወቀች
ማዳጋስካር በፕሬዝዳንቱ ላይ ከተቃጣው ስጋት ጀርባ ያሉ ሰዎችን እንደምትቀጣ አስታወቀች
Sputnik አፍሪካ
ማዳጋስካር በፕሬዝዳንቱ ላይ ከተቃጣው ስጋት ጀርባ ያሉ ሰዎችን እንደምትቀጣ አስታወቀች"በሀገር መሪው አካላዊ ደህንነት ላይ የሚሰነዘሩ ማስፈራሪያዎች ተቋማትን በሚያከብር የትኛውም ዲሞክራሲያዊ ማህበረሰብ ውስጥ ቀይ መስመርን የጣሱ ናቸው" ሲል... 13.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-13T10:21+0300
2025-10-13T10:21+0300
2025-10-13T10:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/0d/1866405_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_3dfaa81329f8b3cc3f65d52854fbb691.jpg
ማዳጋስካር በፕሬዝዳንቱ ላይ ከተቃጣው ስጋት ጀርባ ያሉ ሰዎችን እንደምትቀጣ አስታወቀች"በሀገር መሪው አካላዊ ደህንነት ላይ የሚሰነዘሩ ማስፈራሪያዎች ተቋማትን በሚያከብር የትኛውም ዲሞክራሲያዊ ማህበረሰብ ውስጥ ቀይ መስመርን የጣሱ ናቸው" ሲል የፕሬዝዳንቱ ጽ/ቤት በሀገሪቱ በተስፋፉ ማህበራዊ ውጥረቶች ትይዩ ከተሞከረው መፈንቅለ መንግሥት በኋላ በሰጠው መግለጫ አሳስቧል።እንዲህ ያሉ ባህሪዎች ሃሳብን በነጻነት መግለጽ ወሰን ውስጥ የሚወድቁ ሳይሆን "ብሔራዊ ደህንነትን እና የሀገሪቱን መረጋጋት የሚያናጉ ከባድ ተግባራት" መሆናቸውን መግለጫው አፅንዖት ሰጥቷል።የፕሬዝዳንቱ ጽ/ቤት “በጦር ሠራዊቱ ውስጥ ያሉ አመፀኞች” የሚሰነዘሩትን ዛቻ በማውገዝ፤ ተቃዋሚዎች ለውይይት ቅድሚያ እንዲሰጡ እና ፕሬዝዳንቱን እንዲያከብሩ በድጋሚ ጠይቋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/0d/1866405_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_e1475dab6049a8bbbd495be4a54cf3ec.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ማዳጋስካር በፕሬዝዳንቱ ላይ ከተቃጣው ስጋት ጀርባ ያሉ ሰዎችን እንደምትቀጣ አስታወቀች
10:21 13.10.2025 (የተሻሻለ: 10:24 13.10.2025) ማዳጋስካር በፕሬዝዳንቱ ላይ ከተቃጣው ስጋት ጀርባ ያሉ ሰዎችን እንደምትቀጣ አስታወቀች
"በሀገር መሪው አካላዊ ደህንነት ላይ የሚሰነዘሩ ማስፈራሪያዎች ተቋማትን በሚያከብር የትኛውም ዲሞክራሲያዊ ማህበረሰብ ውስጥ ቀይ መስመርን የጣሱ ናቸው" ሲል የፕሬዝዳንቱ ጽ/ቤት በሀገሪቱ በተስፋፉ ማህበራዊ ውጥረቶች ትይዩ ከተሞከረው መፈንቅለ መንግሥት በኋላ በሰጠው መግለጫ አሳስቧል።
እንዲህ ያሉ ባህሪዎች ሃሳብን በነጻነት መግለጽ ወሰን ውስጥ የሚወድቁ ሳይሆን "ብሔራዊ ደህንነትን እና የሀገሪቱን መረጋጋት የሚያናጉ ከባድ ተግባራት" መሆናቸውን መግለጫው አፅንዖት ሰጥቷል።
የፕሬዝዳንቱ ጽ/ቤት “በጦር ሠራዊቱ ውስጥ ያሉ አመፀኞች” የሚሰነዘሩትን ዛቻ በማውገዝ፤ ተቃዋሚዎች ለውይይት ቅድሚያ እንዲሰጡ እና ፕሬዝዳንቱን እንዲያከብሩ በድጋሚ ጠይቋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X