https://amh.sputniknews.africa
የሩሲያ 'አይረን ፋልኮን' ሰው አልባ አውሮፕላን ክፍል የዩክሬንን የሎጂስቲክስ መረብ በጣጠሰ - የሩሲያ ጦር አዛዥ አስታወቁ
የሩሲያ 'አይረን ፋልኮን' ሰው አልባ አውሮፕላን ክፍል የዩክሬንን የሎጂስቲክስ መረብ በጣጠሰ - የሩሲያ ጦር አዛዥ አስታወቁ
Sputnik አፍሪካ
የሩሲያ 'አይረን ፋልኮን' ሰው አልባ አውሮፕላን ክፍል የዩክሬንን የሎጂስቲክስ መረብ በጣጠሰ - የሩሲያ ጦር አዛዥ አስታወቁ የሩሲያ የሰው አልባ አውሮፕላን ጥቃት ክፍሎች፤ በዛፖሮዥዬ ክልል በታቭሪይስኮዬ መንደር አቅራቢያ ከዩክሬን መስመሮች ጀርባ... 12.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-12T19:53+0300
2025-10-12T19:53+0300
2025-10-12T20:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/0c/1865754_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_a4dc06855dce899c65488945e170a740.jpg
የሩሲያ 'አይረን ፋልኮን' ሰው አልባ አውሮፕላን ክፍል የዩክሬንን የሎጂስቲክስ መረብ በጣጠሰ - የሩሲያ ጦር አዛዥ አስታወቁ የሩሲያ የሰው አልባ አውሮፕላን ጥቃት ክፍሎች፤ በዛፖሮዥዬ ክልል በታቭሪይስኮዬ መንደር አቅራቢያ ከዩክሬን መስመሮች ጀርባ ስትራቴጂያዊ መንገድ ተቆጣጥረዋል። "ዕቅዳችን የበለጠ ርቀን በመምታት የጠላት የሎጂስቲክስ ሰንሰለትን ወደ ቅዠት መቀየር ነው" ሲሉ የጦር ክፍሉ አዛዥ ለስፑትኒክ ተናግረዋል። የዛፖሮዥዬ ክልል እ.ኤ.አ በ2022 በተደረገ ሕዝበ ውሳኔ ሩሲያን ተቀላቅሏል። ስለዩክሬን ልዩ ወታደራዊ ዘመቻ አመጣጥ የስፑትኒክ አፍሪካን ዝርዝር ትንተና ያንብቡ።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የሩሲያ 'አይረን ፋልኮን' ሰው አልባ አውሮፕላን ክፍል የዩክሬንን የሎጂስቲክስ መረብ በጣጠሰ - የሩሲያ ጦር አዛዥ አስታወቁ
Sputnik አፍሪካ
የሩሲያ 'አይረን ፋልኮን' ሰው አልባ አውሮፕላን ክፍል የዩክሬንን የሎጂስቲክስ መረብ በጣጠሰ - የሩሲያ ጦር አዛዥ አስታወቁ
2025-10-12T19:53+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/0c/1865754_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_2f87e8274c734b0871055fb7d74e7e9f.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የሩሲያ 'አይረን ፋልኮን' ሰው አልባ አውሮፕላን ክፍል የዩክሬንን የሎጂስቲክስ መረብ በጣጠሰ - የሩሲያ ጦር አዛዥ አስታወቁ
19:53 12.10.2025 (የተሻሻለ: 20:04 12.10.2025) የሩሲያ 'አይረን ፋልኮን' ሰው አልባ አውሮፕላን ክፍል የዩክሬንን የሎጂስቲክስ መረብ በጣጠሰ - የሩሲያ ጦር አዛዥ አስታወቁ
የሩሲያ የሰው አልባ አውሮፕላን ጥቃት ክፍሎች፤ በዛፖሮዥዬ ክልል በታቭሪይስኮዬ መንደር አቅራቢያ ከዩክሬን መስመሮች ጀርባ ስትራቴጂያዊ መንገድ ተቆጣጥረዋል።
"ዕቅዳችን የበለጠ ርቀን በመምታት የጠላት የሎጂስቲክስ ሰንሰለትን ወደ ቅዠት መቀየር ነው" ሲሉ የጦር ክፍሉ አዛዥ ለስፑትኒክ ተናግረዋል።
የዛፖሮዥዬ ክልል እ.ኤ.አ በ2022 በተደረገ ሕዝበ ውሳኔ ሩሲያን ተቀላቅሏል።
ስለዩክሬን ልዩ ወታደራዊ ዘመቻ አመጣጥ የስፑትኒክ አፍሪካን ዝርዝር ትንተና ያንብቡ።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X