https://amh.sputniknews.africa
በጋዛ የሚገኙ ቀሪ የእስራኤል ታጋቾች 'በየትኛውም ሰዓት' ሊለቀቁ ይችላሉ - የአሜሪካ ምክትል ፕሬዝዳንት
በጋዛ የሚገኙ ቀሪ የእስራኤል ታጋቾች 'በየትኛውም ሰዓት' ሊለቀቁ ይችላሉ - የአሜሪካ ምክትል ፕሬዝዳንት
Sputnik አፍሪካ
በጋዛ የሚገኙ ቀሪ የእስራኤል ታጋቾች 'በየትኛውም ሰዓት' ሊለቀቁ ይችላሉ - የአሜሪካ ምክትል ፕሬዝዳንት ዩናይትድ ስቴትስ በሐማስ የተያዙ 20 ታጋቾች በእስራኤል ሰዓት አቆጣጠር ሰኞ ከሰዓት እንደሚለቀቁ ትጠብቃለች ብለዋል ጄዲ ቫንስ። ፕሬዝዳንት... 12.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-12T19:10+0300
2025-10-12T19:10+0300
2025-10-12T19:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/0c/1865529_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_e19bfd3b4e88028b59e2cf64d839f678.jpg
በጋዛ የሚገኙ ቀሪ የእስራኤል ታጋቾች 'በየትኛውም ሰዓት' ሊለቀቁ ይችላሉ - የአሜሪካ ምክትል ፕሬዝዳንት ዩናይትድ ስቴትስ በሐማስ የተያዙ 20 ታጋቾች በእስራኤል ሰዓት አቆጣጠር ሰኞ ከሰዓት እንደሚለቀቁ ትጠብቃለች ብለዋል ጄዲ ቫንስ። ፕሬዝዳንት ትራምፕ ወደ መካከለኛው ምስራቅ በሚያደርጉት ጉዞ የተለቀቁትን ታጋቾች ለመቀበል ማቀዳቸውንም ገልፀዋል። ቫንስ ዩናይትድ ስቴትስ ወታደሮችን ወደ ጋዛ ወይም እስራኤል የመላክ እቅድ እንደሌላትም ለአሜሪካ የቴሌቪዥን ጣቢያ ተናግረዋል። "በዚያ የዓለም ክፍል ቀድሞውንም ሰዎች አሉን። የተኩስ አቁም ስምምነቱን ውሎች ይከታተላሉ። ሰብዓዊ ዕርዳታ ያለ ምንም ችግር እየቀረበ መሆኑንም ያረጋግጣሉ" ሲሉ አብራርተዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
በጋዛ የሚገኙ ቀሪ የእስራኤል ታጋቾች 'በየትኛውም ሰዓት' ሊለቀቁ ይችላሉ - የአሜሪካ ምክትል ፕሬዝዳንት
Sputnik አፍሪካ
በጋዛ የሚገኙ ቀሪ የእስራኤል ታጋቾች 'በየትኛውም ሰዓት' ሊለቀቁ ይችላሉ - የአሜሪካ ምክትል ፕሬዝዳንት
2025-10-12T19:10+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/0c/1865529_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_cfccc42f3840cbb3c4d1d6f95e2bb2ad.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በጋዛ የሚገኙ ቀሪ የእስራኤል ታጋቾች 'በየትኛውም ሰዓት' ሊለቀቁ ይችላሉ - የአሜሪካ ምክትል ፕሬዝዳንት
19:10 12.10.2025 (የተሻሻለ: 19:14 12.10.2025) በጋዛ የሚገኙ ቀሪ የእስራኤል ታጋቾች 'በየትኛውም ሰዓት' ሊለቀቁ ይችላሉ - የአሜሪካ ምክትል ፕሬዝዳንት
ዩናይትድ ስቴትስ በሐማስ የተያዙ 20 ታጋቾች በእስራኤል ሰዓት አቆጣጠር ሰኞ ከሰዓት እንደሚለቀቁ ትጠብቃለች ብለዋል ጄዲ ቫንስ።
ፕሬዝዳንት ትራምፕ ወደ መካከለኛው ምስራቅ በሚያደርጉት ጉዞ የተለቀቁትን ታጋቾች ለመቀበል ማቀዳቸውንም ገልፀዋል።
ቫንስ ዩናይትድ ስቴትስ ወታደሮችን ወደ ጋዛ ወይም እስራኤል የመላክ እቅድ እንደሌላትም ለአሜሪካ የቴሌቪዥን ጣቢያ ተናግረዋል።
"በዚያ የዓለም ክፍል ቀድሞውንም ሰዎች አሉን። የተኩስ አቁም ስምምነቱን ውሎች ይከታተላሉ። ሰብዓዊ ዕርዳታ ያለ ምንም ችግር እየቀረበ መሆኑንም ያረጋግጣሉ" ሲሉ አብራርተዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X