የ31 ብሔር ብሔረሰቦች ባሕላዊ ምግቦች የቀረቡበት የምግብ ፌስቲቫል ተካሄደ

© telegram sputnik_ethiopiaየ31 ብሔር ብሔረሰቦች ባሕላዊ ምግቦች የቀረቡበት የምግብ ፌስቲቫል ተካሄደ
የ31 ብሔር ብሔረሰቦች ባሕላዊ ምግቦች የቀረቡበት የምግብ ፌስቲቫል ተካሄደ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 12.10.2025
ሰብስክራይብ

የ31 ብሔር ብሔረሰቦች ባሕላዊ ምግቦች የቀረቡበት የምግብ ፌስቲቫል ተካሄደ

የቱሪዝም ማሠልጠኛ ኢንስቲትዩት ከኩሪፍቱ አፍሪካ ቪሌጅ ጋር በመተባበር ያዘጋጀው ፌስቲቫል፤ ባሕላዊ ምግቦችን የማስተዋወቅ፣ ወደ ገበታ እንዲመጡ ማድረግ እንዲሁም የምግብ ቱሪዝምን የማሳደግ ዓላማ ያነገበ ነው።

በሌላ በኩል በእውቀት ሽግግር እና ሥራ ፈጠራ በኩል አስተዋፅኦ እንደሚኖረውም ተጠቁሟል።

የቱሪዝም ማሠልጠኛ ኢንስቲትዩት በኢትዮጵያ የሚገኙ ባሕላዊ የምግብ ዓይነቶች በሆቴሎች የምግብ ሜኑ ዝርዝር ውስጥ እንዲካተቱ ለማድረግ እየሠራ እንደሚገኝ መግለፁ የሚታወስ ነው።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የ31 ብሔር ብሔረሰቦች ባሕላዊ ምግቦች የቀረቡበት የምግብ ፌስቲቫል ተካሄደ - Sputnik አፍሪካ
1/3
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የ31 ብሔር ብሔረሰቦች ባሕላዊ ምግቦች የቀረቡበት የምግብ ፌስቲቫል ተካሄደ - Sputnik አፍሪካ
2/3
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የ31 ብሔር ብሔረሰቦች ባሕላዊ ምግቦች የቀረቡበት የምግብ ፌስቲቫል ተካሄደ - Sputnik አፍሪካ
3/3
1/3
2/3
3/3
አዳዲስ ዜናዎች
0