https://amh.sputniknews.africa/20251012/1863639.html
ፈጥኖ ደራሽ ኃይል በአል-ፋሸር መጠለያ ላይ በፈፀመው የድሮን ጥቃት 57 ሰላማዊ ሰዎች ተገደሉ - የሱዳን ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
ፈጥኖ ደራሽ ኃይል በአል-ፋሸር መጠለያ ላይ በፈፀመው የድሮን ጥቃት 57 ሰላማዊ ሰዎች ተገደሉ - የሱዳን ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
Sputnik አፍሪካ
ፈጥኖ ደራሽ ኃይል በአል-ፋሸር መጠለያ ላይ በፈፀመው የድሮን ጥቃት 57 ሰላማዊ ሰዎች ተገደሉ - የሱዳን ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የተመድ የፀጥታው ምክር ቤት የፈጥኖ ደራሽ ኃይል የአል-ፋሸር ከበባውን በአፋጣኝ እንዲያቆም እና በከተማዋ ላይ የሚሰነዝራቸውን... 12.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-12T17:14+0300
2025-10-12T17:14+0300
2025-10-12T17:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/0c/1863485_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_82ee71157ac471c066bd7142166e43de.jpg
ፈጥኖ ደራሽ ኃይል በአል-ፋሸር መጠለያ ላይ በፈፀመው የድሮን ጥቃት 57 ሰላማዊ ሰዎች ተገደሉ - የሱዳን ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የተመድ የፀጥታው ምክር ቤት የፈጥኖ ደራሽ ኃይል የአል-ፋሸር ከበባውን በአፋጣኝ እንዲያቆም እና በከተማዋ ላይ የሚሰነዝራቸውን ጥቃቶች በሙሉ እንዲያቆም የሚጠይቀውን ውሳኔ እንዲያስከብር ውጭ ጉዳዩ አሳስቧል። ሁሉም ዓለም አቀፍ እና ቀጣናዊ ተዋናዮች ለአማፂው የሚቀርበውን ጦር መሳሪያና ቅጥረኞች በአስቸኳይ እንዲያስቆሙ፣ የመንግሥትን የሰላማዊ ዜጎችን መከራ የማቃለል ጥረት እንዲደግፉ እንዲሁም የአርኤስኤፍ አመራሮችን ለድርጊታቸው ተጠያቂ እንዲያደርጉ አሳስቧል። አል-ፋሸር ከግንቦት 2016 ዓ.ም ጀምሮ የሱዳን ጦር ኃይሎች እና አርኤስኤፍ ዋነኛ የጦር ፍልሚያ ሜዳ ሆና ቆይታለች። በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/0c/1863485_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_5c6791d9b97fc4a0f711f3ed22497041.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ፈጥኖ ደራሽ ኃይል በአል-ፋሸር መጠለያ ላይ በፈፀመው የድሮን ጥቃት 57 ሰላማዊ ሰዎች ተገደሉ - የሱዳን ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
17:14 12.10.2025 (የተሻሻለ: 17:24 12.10.2025) ፈጥኖ ደራሽ ኃይል በአል-ፋሸር መጠለያ ላይ በፈፀመው የድሮን ጥቃት 57 ሰላማዊ ሰዎች ተገደሉ - የሱዳን ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
የተመድ የፀጥታው ምክር ቤት የፈጥኖ ደራሽ ኃይል የአል-ፋሸር ከበባውን በአፋጣኝ እንዲያቆም እና በከተማዋ ላይ የሚሰነዝራቸውን ጥቃቶች በሙሉ እንዲያቆም የሚጠይቀውን ውሳኔ እንዲያስከብር ውጭ ጉዳዩ አሳስቧል።
ሁሉም ዓለም አቀፍ እና ቀጣናዊ ተዋናዮች ለአማፂው የሚቀርበውን ጦር መሳሪያና ቅጥረኞች በአስቸኳይ እንዲያስቆሙ፣ የመንግሥትን የሰላማዊ ዜጎችን መከራ የማቃለል ጥረት እንዲደግፉ እንዲሁም የአርኤስኤፍ አመራሮችን ለድርጊታቸው ተጠያቂ እንዲያደርጉ አሳስቧል።
አል-ፋሸር ከግንቦት 2016 ዓ.ም ጀምሮ የሱዳን ጦር ኃይሎች እና አርኤስኤፍ ዋነኛ የጦር ፍልሚያ ሜዳ ሆና ቆይታለች።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X