https://amh.sputniknews.africa
እስራኤል በጋዛ ዳግም ወታደራዊ ዘመቻዋን ካበረታች ሀገሪቱ ላይ የሚፈፅሙትን ጥቃት እንደሚያጠናክሩ ሁቲዎች አስታወቁ
እስራኤል በጋዛ ዳግም ወታደራዊ ዘመቻዋን ካበረታች ሀገሪቱ ላይ የሚፈፅሙትን ጥቃት እንደሚያጠናክሩ ሁቲዎች አስታወቁ
Sputnik አፍሪካ
እስራኤል በጋዛ ዳግም ወታደራዊ ዘመቻዋን ካበረታች ሀገሪቱ ላይ የሚፈፅሙትን ጥቃት እንደሚያጠናክሩ ሁቲዎች አስታወቁ "ወታደራዊ ዘመቻችንን የምናቆመው ጠላት እስራኤል የጋዛ ተኩስ አቁም ስምምነትን ስታከብር ነው፤ ሆኖም ትግበራውን መከታተላችንን... 12.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-12T16:11+0300
2025-10-12T16:11+0300
2025-10-12T16:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/0c/1863059_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_602edaafce9e2d281d0bc79b4c91988a.jpg
እስራኤል በጋዛ ዳግም ወታደራዊ ዘመቻዋን ካበረታች ሀገሪቱ ላይ የሚፈፅሙትን ጥቃት እንደሚያጠናክሩ ሁቲዎች አስታወቁ "ወታደራዊ ዘመቻችንን የምናቆመው ጠላት እስራኤል የጋዛ ተኩስ አቁም ስምምነትን ስታከብር ነው፤ ሆኖም ትግበራውን መከታተላችንን እንቀጥላለን" ሲሉ የሁቲ የፖለቲካ ቢሮ አባል ሔዛም አል-ዐሳድ ለስፑትኒክ ተናግረዋል። የጋዛ ሰርጥ ውጊያ ዓርብ ከሰዓት ቆሟል። ቀደም ብሎ የፍልስጤም ንቅናቄ ሐማስ እና እስራኤል ግጭቱን ለመቋጨት የተዘጋጀውን የመጀመሪያ ደረጃ ዕቅድ ለመተግበር ተስማምተው ነበር።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/0c/1863059_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_2690ebc01913411eb49de9ac9d46862b.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
እስራኤል በጋዛ ዳግም ወታደራዊ ዘመቻዋን ካበረታች ሀገሪቱ ላይ የሚፈፅሙትን ጥቃት እንደሚያጠናክሩ ሁቲዎች አስታወቁ
16:11 12.10.2025 (የተሻሻለ: 16:14 12.10.2025) እስራኤል በጋዛ ዳግም ወታደራዊ ዘመቻዋን ካበረታች ሀገሪቱ ላይ የሚፈፅሙትን ጥቃት እንደሚያጠናክሩ ሁቲዎች አስታወቁ
"ወታደራዊ ዘመቻችንን የምናቆመው ጠላት እስራኤል የጋዛ ተኩስ አቁም ስምምነትን ስታከብር ነው፤ ሆኖም ትግበራውን መከታተላችንን እንቀጥላለን" ሲሉ የሁቲ የፖለቲካ ቢሮ አባል ሔዛም አል-ዐሳድ ለስፑትኒክ ተናግረዋል።
የጋዛ ሰርጥ ውጊያ ዓርብ ከሰዓት ቆሟል። ቀደም ብሎ የፍልስጤም ንቅናቄ ሐማስ እና እስራኤል ግጭቱን ለመቋጨት የተዘጋጀውን የመጀመሪያ ደረጃ ዕቅድ ለመተግበር ተስማምተው ነበር።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X