የአፍሪካ ኅብረት ሊቀመንበር ለማዳጋስካር ቀውስ ሰላማዊና በስምምነት ላይ የተመሰረተ መፍትሄ ቅድሚያ እንዲሰጠው አሳሰቡ

© telegram sputnik_ethiopiaየአፍሪካ ኅብረት ሊቀመንበር ለማዳጋስካር ቀውስ ሰላማዊና በስምምነት ላይ የተመሰረተ መፍትሄ ቅድሚያ እንዲሰጠው አሳሰቡ
የአፍሪካ ኅብረት ሊቀመንበር ለማዳጋስካር ቀውስ ሰላማዊና በስምምነት ላይ የተመሰረተ መፍትሄ ቅድሚያ እንዲሰጠው አሳሰቡ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 12.10.2025
ሰብስክራይብ

የአፍሪካ ኅብረት ሊቀመንበር ለማዳጋስካር ቀውስ ሰላማዊና በስምምነት ላይ የተመሰረተ መፍትሄ ቅድሚያ እንዲሰጠው አሳሰቡ

ማህሙድ አሊ ዩሱፍ መንግሥት ለውይይት ቁርጠኛ መሆኑን በደስታ ተቀብለው ሁሉም የማዳጋስካር ባለድርሻዎች፤ ሲቪል እና ወታደራዊ አካላት፤ እርጋታና መታቀብን ተግባራዊ  እንዲያደርጉ ጥሪ አቅርበዋል።

ሁሉም ወገኖች “ኃላፊነትና ሀገር ወዳድነትን በማሳየት የሀገሪቱን አንድነት፣ መረጋጋትና ሰላም ለመጠበቅ እንዲሠሩ” አሳስበዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0