https://amh.sputniknews.africa
የአፍሪካ ኅብረት ሊቀመንበር ለማዳጋስካር ቀውስ ሰላማዊና በስምምነት ላይ የተመሰረተ መፍትሄ ቅድሚያ እንዲሰጠው አሳሰቡ
የአፍሪካ ኅብረት ሊቀመንበር ለማዳጋስካር ቀውስ ሰላማዊና በስምምነት ላይ የተመሰረተ መፍትሄ ቅድሚያ እንዲሰጠው አሳሰቡ
Sputnik አፍሪካ
የአፍሪካ ኅብረት ሊቀመንበር ለማዳጋስካር ቀውስ ሰላማዊና በስምምነት ላይ የተመሰረተ መፍትሄ ቅድሚያ እንዲሰጠው አሳሰቡ ማህሙድ አሊ ዩሱፍ መንግሥት ለውይይት ቁርጠኛ መሆኑን በደስታ ተቀብለው ሁሉም የማዳጋስካር ባለድርሻዎች፤ ሲቪል እና ወታደራዊ አካላት፤... 12.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-12T15:39+0300
2025-10-12T15:39+0300
2025-10-12T15:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/0c/1862633_0:320:1140:961_1920x0_80_0_0_7a251e71a7a5a34969dd706357da9031.jpg
የአፍሪካ ኅብረት ሊቀመንበር ለማዳጋስካር ቀውስ ሰላማዊና በስምምነት ላይ የተመሰረተ መፍትሄ ቅድሚያ እንዲሰጠው አሳሰቡ ማህሙድ አሊ ዩሱፍ መንግሥት ለውይይት ቁርጠኛ መሆኑን በደስታ ተቀብለው ሁሉም የማዳጋስካር ባለድርሻዎች፤ ሲቪል እና ወታደራዊ አካላት፤ እርጋታና መታቀብን ተግባራዊ እንዲያደርጉ ጥሪ አቅርበዋል። ሁሉም ወገኖች “ኃላፊነትና ሀገር ወዳድነትን በማሳየት የሀገሪቱን አንድነት፣ መረጋጋትና ሰላም ለመጠበቅ እንዲሠሩ” አሳስበዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/0c/1862633_0:213:1140:1068_1920x0_80_0_0_44440a423997191d7e5c714e8f7ccfac.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የአፍሪካ ኅብረት ሊቀመንበር ለማዳጋስካር ቀውስ ሰላማዊና በስምምነት ላይ የተመሰረተ መፍትሄ ቅድሚያ እንዲሰጠው አሳሰቡ
15:39 12.10.2025 (የተሻሻለ: 15:44 12.10.2025) የአፍሪካ ኅብረት ሊቀመንበር ለማዳጋስካር ቀውስ ሰላማዊና በስምምነት ላይ የተመሰረተ መፍትሄ ቅድሚያ እንዲሰጠው አሳሰቡ
ማህሙድ አሊ ዩሱፍ መንግሥት ለውይይት ቁርጠኛ መሆኑን በደስታ ተቀብለው ሁሉም የማዳጋስካር ባለድርሻዎች፤ ሲቪል እና ወታደራዊ አካላት፤ እርጋታና መታቀብን ተግባራዊ እንዲያደርጉ ጥሪ አቅርበዋል።
ሁሉም ወገኖች “ኃላፊነትና ሀገር ወዳድነትን በማሳየት የሀገሪቱን አንድነት፣ መረጋጋትና ሰላም ለመጠበቅ እንዲሠሩ” አሳስበዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X