ካሜሮናውያን ፕሬዝዳንታቸውን ለመምረጥ ወደ ምርጫ ጣቢያ እየተመሙ ነው

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱካሜሮናውያን ፕሬዝዳንታቸውን ለመምረጥ ወደ ምርጫ ጣቢያ እየተመሙ ነው
ካሜሮናውያን ፕሬዝዳንታቸውን ለመምረጥ ወደ ምርጫ ጣቢያ እየተመሙ ነው - Sputnik አፍሪካ, 1920, 12.10.2025
ሰብስክራይብ

ካሜሮናውያን ፕሬዝዳንታቸውን ለመምረጥ ወደ ምርጫ ጣቢያ እየተመሙ ነው

🟠 ከ8 ሚሊዮን በላይ መራጮች ድምጻቸውን ለመስጠት ብቁ ናቸው፡፡

🟠 በዛሬው ዕለት ለሚካሄደው የአንድ ዙር ምርጫ በጠቅላላው 31 ሺህ 653 የምርጫ ጣቢያዎች ተከፍተዋል።

🟠 ተመራጩ ፕሬዝዳንት ለሰባት ዓመት የሥልጣን ዘመን ያገለግላሉ።

🟠 ለ43 ዓመታት በሥልጣን ላይ የቆዩት የአሁኑ ፕሬዝዳንት ፖል ቢያ፤ ለምርጫ ከቀረቡት 12 እጩዎች መካከል አንዱ ናቸው።

🟠 ፕሬዝዳንቱ ከዋናዎቹ የተቃዋሚ እጩዎች ኢሳ ቺሮማ ባካሪ እና ቤሎ ቡባ ማይጋሪ ጋር ይፎካከራሉ።

🟠 ሕገ-መንግሥታዊ ምክር-ቤት የምርጫውን የመጨረሻ ውጤት እስከ ጥቅምት 16 ድረስ የማወጅ ግዴታ አለበት።

የሀገሪቱ ምርጫ የበላይ አካል 'ኤሌካም'፤ ሕገ-መንግሥታዊ መመዘኛዎችን የሚያሟላ፣ ግልጽና ሁሉን አቀፍ የምርጫ ሂደት ለማረጋገጥ ሁሉም አስፈላጊ እርምጃዎች መወሰዳቸውን አጽንዖት ሰጥቷል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0