60 የሚሆኑ የሐማስ ታሳሪዎች ብቻ ይለቀቃሉ፡ የመጨረሻው ዝርዝር ይፋ ሆነ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ60 የሚሆኑ የሐማስ ታሳሪዎች ብቻ ይለቀቃሉ፡ የመጨረሻው ዝርዝር ይፋ ሆነ
60 የሚሆኑ የሐማስ ታሳሪዎች ብቻ ይለቀቃሉ፡ የመጨረሻው ዝርዝር ይፋ ሆነ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 11.10.2025
ሰብስክራይብ

60 የሚሆኑ የሐማስ ታሳሪዎች ብቻ ይለቀቃሉ፡ የመጨረሻው ዝርዝር ይፋ ሆነ

195 የሐማስ ታሳሪዎችን የመፍታት ሂደት ተጠናቅቋል፤ ነገር ግን 60 ያህሉ ብቻ እንደሚለቀቁ እርግጥ መሆኑን የእስራኤል ሚዲያ ዘግቧል።

የእስራኤል የደህንነት አገልግሎት (ሺን ቤት) ወደ 100 የሚጠጉ ሥሞችን ውድቅ ያደረገ ሲሆን፣ 25 ታዋቂ መሪዎችንም ከዝርዝሩ ውስጥ አስቀርቷል።

እንዲፈቱ ሥማቸው የተዘጋጀው ፍልስጤማውያን እስረኞች የዕድሜ ልክ እስር የተፈረደባቸውን ብቻ ያካትታል።

ይህ በእንዲህ እንዳለ፣ የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ የጋዛ ዕቅድ ለሚቀጥለው ምዕራፍ ስምምነት ላይ መደረሱን ያስታወቁ ሲሆን፣ ታጋቾች ሰኞ እንደሚመለሱ አረጋግጠዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0