https://amh.sputniknews.africa
የሞሮኮ ንጉስ በወጣቶች የሚመራውን ተቃውሞ ተከትሎ ፈጣን ማኅበራዊ ማሻሻያ እንዲደረግ አሳሰቡ
የሞሮኮ ንጉስ በወጣቶች የሚመራውን ተቃውሞ ተከትሎ ፈጣን ማኅበራዊ ማሻሻያ እንዲደረግ አሳሰቡ
Sputnik አፍሪካ
የሞሮኮ ንጉስ በወጣቶች የሚመራውን ተቃውሞ ተከትሎ ፈጣን ማኅበራዊ ማሻሻያ እንዲደረግ አሳሰቡንጉሥ መሐመድ ስድስተኛ ለፓርላማው የመክፈቻ ስብሰባ ባደረጉት ዓመታዊ ንግግር፤ "ለወጣቶች የሥራ ዕድል መፍጠር፣ እንዲሁም የትምህርትና የጤና ዘርፎችን በተጨባጭ... 11.10.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-10-11T14:59+0300
2025-10-11T14:59+0300
2025-10-11T15:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/0b/1854980_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_6012bf11300b059bc8008e3292e9648c.jpg
የሞሮኮ ንጉስ በወጣቶች የሚመራውን ተቃውሞ ተከትሎ ፈጣን ማኅበራዊ ማሻሻያ እንዲደረግ አሳሰቡንጉሥ መሐመድ ስድስተኛ ለፓርላማው የመክፈቻ ስብሰባ ባደረጉት ዓመታዊ ንግግር፤ "ለወጣቶች የሥራ ዕድል መፍጠር፣ እንዲሁም የትምህርትና የጤና ዘርፎችን በተጨባጭ ማሻሻል ቀዳሚ ተግባራት አድርገናል" ብለዋል።ንጉሡ "ቀጣዮቹ የአገር ውስጥ ልማት ፕሮግራሞች በፍጥነት እንዲተገበሩና ጠንካራ ተፅዕኖ እንዲኖራቸው" አሳስበዋል።"በትላልቅ ብሔራዊ ፕሮጀክቶች እና በማህበራዊ ፕሮግራሞች መካከል ምንም ዓይነት ግጭት ወይም ፉክክር ሊኖር አይገባም" ሲሉም አጽንኦት ሰጥተዋል።መስከረም 17 ሞሮኮ ውስጥ የተጀመረውና ለአንድ ሳምንት በቆየው ሕዝባዊ አመጽ፣ ተቃዋሚዎች የትምህርት ስርዓት እና የጤና አገልግሎቶች እንዲሻሻሉ ሲጠይቁ ቆይተዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/0b/1854980_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_a7a612ed4d7753bef969c25706f5ec96.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የሞሮኮ ንጉስ በወጣቶች የሚመራውን ተቃውሞ ተከትሎ ፈጣን ማኅበራዊ ማሻሻያ እንዲደረግ አሳሰቡ
14:59 11.10.2025 (የተሻሻለ: 15:04 11.10.2025) የሞሮኮ ንጉስ በወጣቶች የሚመራውን ተቃውሞ ተከትሎ ፈጣን ማኅበራዊ ማሻሻያ እንዲደረግ አሳሰቡ
ንጉሥ መሐመድ ስድስተኛ ለፓርላማው የመክፈቻ ስብሰባ ባደረጉት ዓመታዊ ንግግር፤ "ለወጣቶች የሥራ ዕድል መፍጠር፣ እንዲሁም የትምህርትና የጤና ዘርፎችን በተጨባጭ ማሻሻል ቀዳሚ ተግባራት አድርገናል" ብለዋል።
ንጉሡ "ቀጣዮቹ የአገር ውስጥ ልማት ፕሮግራሞች በፍጥነት እንዲተገበሩና ጠንካራ ተፅዕኖ እንዲኖራቸው" አሳስበዋል።
"በትላልቅ ብሔራዊ ፕሮጀክቶች እና በማህበራዊ ፕሮግራሞች መካከል ምንም ዓይነት ግጭት ወይም ፉክክር ሊኖር አይገባም" ሲሉም አጽንኦት ሰጥተዋል።
መስከረም 17 ሞሮኮ ውስጥ የተጀመረውና ለአንድ ሳምንት በቆየው ሕዝባዊ አመጽ፣ ተቃዋሚዎች የትምህርት ስርዓት እና የጤና አገልግሎቶች እንዲሻሻሉ ሲጠይቁ ቆይተዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X