“ልክ ዳግም እንደ መወለድ ነው” ስትል ፍልስጤማዊቷ የጋዛ ነዋሪ ወደ መኖሪያ ቤቷ መመለሷን አመሰገነች

ሰብስክራይብ

“ልክ ዳግም እንደ መወለድ ነው” ስትል ፍልስጤማዊቷ የጋዛ ነዋሪ ወደ መኖሪያ ቤቷ መመለሷን አመሰገነች

ፍልስጤማዊቷ ላማ ክፋርኔህ ከስፑትኒክ ጋር ባደረገችው ቆይታ፣ በተኩስ አቁም ስምምነቱ አማካኝነት በፍልስጤማውያን ሕጻናት፣ አዛውንቶች፣ ወጣቶችና ሴቶች ላይ የሚሰነዘሩት ጥቃቶች እንደሚያበቁ ያላትን ተስፋ ገልጻለች።

“ትምህርት ቤቶች እንደሚከፈቱና እንደበፊቱ እንደገና መማር እንደምንችል ተስፋ አደርጋለሁ” ብላለች።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0